https://amh.sputniknews.africa
የአልጄሪያ የፀረ-ቅኝ አገዛዝ ሕግ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም ሊከተሉት የሚገባ ‘ደፋር ፖለቲካዊ እርምጃ’ ነው - የቡርኪናፋሶ ተንታኝ
የአልጄሪያ የፀረ-ቅኝ አገዛዝ ሕግ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም ሊከተሉት የሚገባ ‘ደፋር ፖለቲካዊ እርምጃ’ ነው - የቡርኪናፋሶ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
የአልጄሪያ የፀረ-ቅኝ አገዛዝ ሕግ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም ሊከተሉት የሚገባ ‘ደፋር ፖለቲካዊ እርምጃ’ ነው - የቡርኪናፋሶ ተንታኝ የአልጄሪያ ፓርላማ የፈረንሳይን የቅኝ ግዛት ዘመን ወንጀል አድርጎ ለመደንገግ በቅርቡ ያሳለፈው ውሳኔ፤ ከአፍሪካውያን... 09.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-09T18:07+0300
2026-01-09T18:07+0300
2026-01-09T18:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/09/2839147_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_a99cba186a2b91ba4aa05241123ca220.jpg
የአልጄሪያ የፀረ-ቅኝ አገዛዝ ሕግ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም ሊከተሉት የሚገባ ‘ደፋር ፖለቲካዊ እርምጃ’ ነው - የቡርኪናፋሶ ተንታኝ የአልጄሪያ ፓርላማ የፈረንሳይን የቅኝ ግዛት ዘመን ወንጀል አድርጎ ለመደንገግ በቅርቡ ያሳለፈው ውሳኔ፤ ከአፍሪካውያን ለረጅም ጊዜ ተሰርቆ የቆየውን ታሪካዊ እውነት ለመመለስ ያለመ መሆኑን ላቢዲ ናባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።የፖለቲካ ተንታኙ "ይህ የሕግ ውሳኔ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም የአልጄሪያን አርአያነት በመከተል የጥቁር ሕዝቦችን ክብር ለመመለስና ለማረጋገጥ እንዲሁም በላያችን ላይ የተጫነውን የብዝበዛ ሥርዓት ለማውገዝ መሥራት እንዳለባቸው የሚያሳይ ነው" ብለዋል።ይህ እርምጃ የአፍሪካን ወጣቶች የሚያነቃቃና ብዝበዛን ለማስቀጠል የታለሙ ማናቸውንም እቅዶች ሙሉ በሙሉ የሚያስቆም ነው ሲሉ ናባ አጽንዖት ሰጥተዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአልጄሪያ የፀረ-ቅኝ አገዛዝ ሕግ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም ሊከተሉት የሚገባ ‘ደፋር ፖለቲካዊ እርምጃ’ ነው - የቡርኪናፋሶ ተንታኝ
Sputnik አፍሪካ
የአልጄሪያ የፀረ-ቅኝ አገዛዝ ሕግ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም ሊከተሉት የሚገባ ‘ደፋር ፖለቲካዊ እርምጃ’ ነው - የቡርኪናፋሶ ተንታኝ
2026-01-09T18:07+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/09/2839147_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_f37e064ec6b0cb922438b1145ec7789d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአልጄሪያ የፀረ-ቅኝ አገዛዝ ሕግ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም ሊከተሉት የሚገባ ‘ደፋር ፖለቲካዊ እርምጃ’ ነው - የቡርኪናፋሶ ተንታኝ
18:07 09.01.2026 (የተሻሻለ: 18:14 09.01.2026) የአልጄሪያ የፀረ-ቅኝ አገዛዝ ሕግ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም ሊከተሉት የሚገባ ‘ደፋር ፖለቲካዊ እርምጃ’ ነው - የቡርኪናፋሶ ተንታኝ
የአልጄሪያ ፓርላማ የፈረንሳይን የቅኝ ግዛት ዘመን ወንጀል አድርጎ ለመደንገግ በቅርቡ ያሳለፈው ውሳኔ፤ ከአፍሪካውያን ለረጅም ጊዜ ተሰርቆ የቆየውን ታሪካዊ እውነት ለመመለስ ያለመ መሆኑን ላቢዲ ናባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
የፖለቲካ ተንታኙ "ይህ የሕግ ውሳኔ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራትም የአልጄሪያን አርአያነት በመከተል የጥቁር ሕዝቦችን ክብር ለመመለስና ለማረጋገጥ እንዲሁም በላያችን ላይ የተጫነውን የብዝበዛ ሥርዓት ለማውገዝ መሥራት እንዳለባቸው የሚያሳይ ነው" ብለዋል።
ይህ እርምጃ የአፍሪካን ወጣቶች የሚያነቃቃና ብዝበዛን ለማስቀጠል የታለሙ ማናቸውንም እቅዶች ሙሉ በሙሉ የሚያስቆም ነው ሲሉ ናባ አጽንዖት ሰጥተዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X