#viral | ሞስኮ በአንድ ሌሊት በከባድ የበረዶ ማዕበል ተሸፈነች

ሰብስክራይብ

#viral | ሞስኮ በአንድ ሌሊት በከባድ የበረዶ ማዕበል ተሸፈነች

የበረዶ ማዕበሉ ሐሙስ ምሽት ከተማዋን በኃይል መጋረድ የጀመረ ሲሆን እስከ ዛሬ ጥር 1 ቀን ድረስ እንደቀጠለ ይገኛል። እስከ 65 ሴንቲ ሜትር ይደርሳል ተብሎ የሚጠበቀው የበረዶ ክምችት፤ የሩሲያ ዋና ከተማን ወደ አስደናቂ የክረምት ምድር ቢቀይራትም ለተጓዦች ግን ፈታኝ ሁኔታን ፈጥሯል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
#viral | ሞስኮ በአንድ ሌሊት በከባድ የበረዶ ማዕበል ተሸፈነች - Sputnik አፍሪካ
1/2
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
#viral | ሞስኮ በአንድ ሌሊት በከባድ የበረዶ ማዕበል ተሸፈነች - Sputnik አፍሪካ
2/2
1/2
2/2
አዳዲስ ዜናዎች
0