https://amh.sputniknews.africa
ቬኔዙዌላ፡- የፖለቲካ ጣልቃገብነት እና የሉዓላዊነት ጥሰት ማሳያ
ቬኔዙዌላ፡- የፖለቲካ ጣልቃገብነት እና የሉዓላዊነት ጥሰት ማሳያ
Sputnik አፍሪካ
ሁለት ዐበይት ጉዳዮችን በምንቃኝበት ፕሮግራማችን በክፍል አንድ የፖለቲካ ጣልቃገብነትን እና ብሔራዊ ሉዓላዊነትን በተመለከተ ሰሞነኛው የቬኔዝዌላን ጉዳይ መነሻ በማድረግ በዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህሩ አበራ ሄብሶ... 08.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-08T20:39+0300
2026-01-08T20:39+0300
2026-01-08T20:39+0300
sovereignty sources
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/08/2829176_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_2bdec0e39fb312c13356c481a0e6c7a5.jpg
ቬኔዙዌላ፡- የፖለቲካ ጣልቃገብነት እና የሉዓላዊነት ጥሰት ማሳያ
Sputnik አፍሪካ
''ቬኔዙዌላ አሁን ላይ የውጭ ጣልቃገብነት ተጠቂ ሀገር ናት። በዚህ በውስጥ አንድነት ለዓለም አቀፍ ማኅበረሰቡ ፍትህ መጠየቅ ይኖርባታል - የተፈጠረው ነገር ከቬንዙዌላ ባሻገር ለሌሎች ሉዓላዊ ሀገራት በሙሉ የማንቂያ ደውል ነው '' ሲሉ በዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህሩ አበራ ሄብሶ ለስፑትኒክ አፍሪካ አጋርተዋል።
ሁለት ዐበይት ጉዳዮችን በምንቃኝበት ፕሮግራማችን በክፍል አንድ የፖለቲካ ጣልቃገብነትን እና ብሔራዊ ሉዓላዊነትን በተመለከተ ሰሞነኛው የቬኔዝዌላን ጉዳይ መነሻ በማድረግ በዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህሩ አበራ ሄብሶ ጋር ተወያይተናል።
በሁለተኛው ክፍል ደግሞ አፍሪካዊያን ዲያስፖራዎች ወደ ሀገር ቤት ከሚልኩት ገንዘብ ባሻገር ያላቸው ሚናን በሚመለከት ከናይጄሪያ ሌበር ኮንግረስ ኮምራድ ኢቼ አሱዚ ምልከታቸውን አጋርተውናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ሁለት ዐበይት ጉዳዮችን በምንቃኝበት ፕሮግራማችን በክፍል አንድ የፖለቲካ ጣልቃገብነትን እና ብሔራዊ ሉዓላዊነትን በተመለከተ ሰሞነኛው የቬኔዝዌላን ጉዳይ መነሻ በማድረግ በዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህሩ አበራ ሄብሶ ጋር ተወያይተናል። በሁለተኛው ክፍል ደግሞ አፍሪካዊያን ዲያስፖራዎች ወደ ሀገር ቤት ከሚልኩት ገንዘብ ባሻገር ያላቸው ሚናን በሚመለከት ከናይጄሪያ ሌበር ኮንግረስ ኮምራድ ኢቼ አሱዚ ምልከታቸውን አጋርተውናል።ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –Deezer – Spotify – Podcast Addict – Pocket Casts – Afripods – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/08/2829176_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_e2c8dce2e57d4cafcfff36bb0c18fd60.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
аудио
ቬኔዙዌላ፡- የፖለቲካ ጣልቃገብነት እና የሉዓላዊነት ጥሰት ማሳያ
ዐቢይ ሀብታሙ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
''ቬኔዙዌላ አሁን ላይ የውጭ ጣልቃገብነት ተጠቂ ሀገር ናት። በዚህ በውስጥ አንድነት ለዓለም አቀፍ ማኅበረሰቡ ፍትህ መጠየቅ ይኖርባታል - የተፈጠረው ነገር ከቬንዙዌላ ባሻገር ለሌሎች ሉዓላዊ ሀገራት በሙሉ የማንቂያ ደውል ነው '' ሲሉ በዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህሩ አበራ ሄብሶ ለስፑትኒክ አፍሪካ አጋርተዋል።
ሁለት ዐበይት ጉዳዮችን በምንቃኝበት ፕሮግራማችን በክፍል አንድ የፖለቲካ ጣልቃገብነትን እና ብሔራዊ ሉዓላዊነትን በተመለከተ ሰሞነኛው የቬኔዝዌላን ጉዳይ መነሻ በማድረግ በዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህሩ አበራ ሄብሶ ጋር ተወያይተናል። በሁለተኛው ክፍል ደግሞ አፍሪካዊያን ዲያስፖራዎች ወደ ሀገር ቤት ከሚልኩት ገንዘብ ባሻገር ያላቸው ሚናን በሚመለከት ከናይጄሪያ ሌበር ኮንግረስ ኮምራድ ኢቼ አሱዚ ምልከታቸውን አጋርተውናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
Afripods –
CastBox