- Sputnik አፍሪካ, 1920
Sovereignty Sources
ዓለም በሉላዊነት ምክንያት ስትተሳሰር ፤ ፕሮግራሙም አፍሪካ ባላት እምቅ የተፈጥሮ ኃብት፣ በማደግ ላይ ባለው የሕዝብ ቁጥሯ ፣ በወጣት ኃይሏ እና በአህጉሪቱ ባሉ አዳዲስ ግኝቶችና የመፍትሄ ሃሳቦች ያላትን የመወዳደር አቅምና ጥቅም በሰፊው ይዳስሳል፡፡ እንኳን ወደ 'ሶቨርኒቲ ሶርስ' ፕሮግራም በደህና መጡ፣

ቬኔዙዌላ፡- የፖለቲካ ጣልቃገብነት እና የሉዓላዊነት ጥሰት ማሳያ

ቬኔዙዌላ፡- የፖለቲካ ጣልቃገብነት እና የሉዓላዊነት ጥሰት ማሳያ
ሰብስክራይብ

''ቬኔዙዌላ አሁን ላይ የውጭ ጣልቃገብነት ተጠቂ ሀገር ናት። በዚህ በውስጥ አንድነት ለዓለም አቀፍ ማኅበረሰቡ ፍትህ መጠየቅ ይኖርባታል - የተፈጠረው ነገር ከቬንዙዌላ ባሻገር ለሌሎች ሉዓላዊ ሀገራት በሙሉ የማንቂያ ደውል ነው '' ሲሉ በዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህሩ አበራ ሄብሶ ለስፑትኒክ አፍሪካ አጋርተዋል።

ሁለት ዐበይት ጉዳዮችን በምንቃኝበት ፕሮግራማችን በክፍል አንድ የፖለቲካ ጣልቃገብነትን እና ብሔራዊ ሉዓላዊነትን በተመለከተ ሰሞነኛው የቬኔዝዌላን ጉዳይ መነሻ በማድረግ በዋቻሞ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነቶች መምህሩ አበራ ሄብሶ ጋር ተወያይተናል። በሁለተኛው ክፍል ደግሞ አፍሪካዊያን ዲያስፖራዎች ወደ ሀገር ቤት ከሚልኩት ገንዘብ ባሻገር ያላቸው ሚናን በሚመለከት ከናይጄሪያ ሌበር ኮንግረስ ኮምራድ ኢቼ አሱዚ ምልከታቸውን አጋርተውናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:

ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple PodcastsDeezer Spotify Podcast AddictPocket CastsAfripodsCastBox
አዳዲስ ዜናዎች
0