https://amh.sputniknews.africa
ድርብ ደስታ - በምስራቅ ኮንጎ ብርቅዬ የተራራ ጎሪላ መንትዮች መወለዳቸው ተነገረ
ድርብ ደስታ - በምስራቅ ኮንጎ ብርቅዬ የተራራ ጎሪላ መንትዮች መወለዳቸው ተነገረ
Sputnik አፍሪካ
ድርብ ደስታ - በምስራቅ ኮንጎ ብርቅዬ የተራራ ጎሪላ መንትዮች መወለዳቸው ተነገረ መንትያ ወንድ ጎሪላዎቹ ታኅሣሥ 25 ቀን በቪሩንጋ ብሔራዊ ፓርክ የታዩ ሲሆን፣ በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ የፓርኩ ባለሥልጣናት አስታውቀዋል። ይህ ክስተት ለአደጋ... 08.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-08T19:05+0300
2026-01-08T19:05+0300
2026-01-08T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/08/2827464_0:438:720:843_1920x0_80_0_0_20d3092b92ecca411d144d80c6bd024c.jpg
ድርብ ደስታ - በምስራቅ ኮንጎ ብርቅዬ የተራራ ጎሪላ መንትዮች መወለዳቸው ተነገረ መንትያ ወንድ ጎሪላዎቹ ታኅሣሥ 25 ቀን በቪሩንጋ ብሔራዊ ፓርክ የታዩ ሲሆን፣ በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ የፓርኩ ባለሥልጣናት አስታውቀዋል። ይህ ክስተት ለአደጋ ለተጋለጠው ለዚህ ዝርያ ትልቅ ትርጉም ያለው ክስተት መሆኑን ገልጸዋል።"ይህ የ2026 የመጀመሪያው ልደት የባገኒ ቤተሰብ አባላትን ቁጥር 59 በማድረስ በፓርኩ ውስጥ ትልቁ ያደርገዋል። በመንትዮቹ የመጀመሪያ ወሳኝ የዕድገት ወቅት ጤንነታቸውን ለመጠበቅ ተጨማሪ የክትትልና የጥበቃ እርምጃዎች ተወስደዋል" ሲል ፓርኩ በመግለጫው አስታውቋል። መንትዮቹ የተወለዱት ማፉኮ ከተባለች የ22 ዓመት ጎሪላ ሲሆን፣ እናቷ እ.አ.አ በ2007 በታጠቁ ግለሰቦች ተገድላባት እንደነበር ተገልጿል። ማፉኮ ቀደም ሲል በ2016 መንትዮችን ወልዳ የነበረ ቢሆንም፣ ከአንድ ሳምንት በላይ መቆየት ሳይችሉ ሕይወታቸው አልፏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ድርብ ደስታ - በምስራቅ ኮንጎ ብርቅዬ የተራራ ጎሪላ መንትዮች መወለዳቸው ተነገረ
Sputnik አፍሪካ
ድርብ ደስታ - በምስራቅ ኮንጎ ብርቅዬ የተራራ ጎሪላ መንትዮች መወለዳቸው ተነገረ
2026-01-08T19:05+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/08/2827464_0:370:720:910_1920x0_80_0_0_bec8d93dbcb5af7c239aaee9e0db664d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ድርብ ደስታ - በምስራቅ ኮንጎ ብርቅዬ የተራራ ጎሪላ መንትዮች መወለዳቸው ተነገረ
19:05 08.01.2026 (የተሻሻለ: 19:14 08.01.2026) ድርብ ደስታ - በምስራቅ ኮንጎ ብርቅዬ የተራራ ጎሪላ መንትዮች መወለዳቸው ተነገረ
መንትያ ወንድ ጎሪላዎቹ ታኅሣሥ 25 ቀን በቪሩንጋ ብሔራዊ ፓርክ የታዩ ሲሆን፣ በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ የፓርኩ ባለሥልጣናት አስታውቀዋል። ይህ ክስተት ለአደጋ ለተጋለጠው ለዚህ ዝርያ ትልቅ ትርጉም ያለው ክስተት መሆኑን ገልጸዋል።
"ይህ የ2026 የመጀመሪያው ልደት የባገኒ ቤተሰብ አባላትን ቁጥር 59 በማድረስ በፓርኩ ውስጥ ትልቁ ያደርገዋል። በመንትዮቹ የመጀመሪያ ወሳኝ የዕድገት ወቅት ጤንነታቸውን ለመጠበቅ ተጨማሪ የክትትልና የጥበቃ እርምጃዎች ተወስደዋል" ሲል ፓርኩ በመግለጫው አስታውቋል።
መንትዮቹ የተወለዱት ማፉኮ ከተባለች የ22 ዓመት ጎሪላ ሲሆን፣ እናቷ እ.አ.አ በ2007 በታጠቁ ግለሰቦች ተገድላባት እንደነበር ተገልጿል። ማፉኮ ቀደም ሲል በ2016 መንትዮችን ወልዳ የነበረ ቢሆንም፣ ከአንድ ሳምንት በላይ መቆየት ሳይችሉ ሕይወታቸው አልፏል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X