#viral | በደቡብ አፍሪካ 40 ሜትር ጥልቀት ካለው የውሃ ግድብ አፋፍ ላይ ከነበረች ጀልባ አራት ሰዎች ተረፉ

ሰብስክራይብ

#viral | በደቡብ አፍሪካ 40 ሜትር ጥልቀት ካለው የውሃ ግድብ አፋፍ ላይ ከነበረች ጀልባ አራት ሰዎች ተረፉ

​ ጀልባዋ የሞተር ብልሽት ካጋጠማት በኋላ ከፍተኛ መጠን ያለው ውሃ ግድቡን አልፎ በሚፈስበት አደገኛ በሆነ ሁኔታ ተንሳፋ ለመውረድ ስትቃረብ የማዳን ሥራው ተጀመረ።

​ጀልባዋ በግድቡ ላይ ተንሳፋ ከመውረዷ በፊት ሁሉም ተሳፋሪዎች በተሳካ ሁኔታ መታደግ ተችሏል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0