https://amh.sputniknews.africa
የናይጄሪያው ዜኒት ባንክ ወደ ኢትዮጵያን እና ሌሎች ሀገራትን ለመስፋፋት ዕቅድ እንዳለው አስታወቀ
የናይጄሪያው ዜኒት ባንክ ወደ ኢትዮጵያን እና ሌሎች ሀገራትን ለመስፋፋት ዕቅድ እንዳለው አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የናይጄሪያው ዜኒት ባንክ ወደ ኢትዮጵያን እና ሌሎች ሀገራትን ለመስፋፋት ዕቅድ እንዳለው አስታወቀ ባንኩ 50 በመቶ ገቢውን በውጭ ሀገራት ከሚገኙ ምንጮች ለማግኘት የጀመረው ስልታዊ እንቅስቃሴ አካል፣ ክፍት በተደረገው የኢትዮጵያ ገበያ ላይ ትኩረት... 07.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-07T14:59+0300
2026-01-07T14:59+0300
2026-01-07T15:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/07/2815126_0:4:732:416_1920x0_80_0_0_0292b2ec2d6464f9fdddfb513b463215.jpg
የናይጄሪያው ዜኒት ባንክ ወደ ኢትዮጵያን እና ሌሎች ሀገራትን ለመስፋፋት ዕቅድ እንዳለው አስታወቀ ባንኩ 50 በመቶ ገቢውን በውጭ ሀገራት ከሚገኙ ምንጮች ለማግኘት የጀመረው ስልታዊ እንቅስቃሴ አካል፣ ክፍት በተደረገው የኢትዮጵያ ገበያ ላይ ትኩረት በማድረግ አኅጉራዊ መስፋፋቱን እያፋጠነ ይገኛል።የአፍሪካ የባንክ ዘርፍ ገጽታ ከፍተኛ ለውጥ እያሳየ ሲሆን፣ ለዚህም ዋነኛው ምክንያት ቀደም ሲል ዝግ የነበሩ ገበያዎች መከፈታቸው እና ትላልቅ የናይጄሪያ ባንኮች እያደረጉት ያለው ጠንካራ መስፋፋት መሆኑን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/07/2815126_87:0:646:419_1920x0_80_0_0_0e95afdafcf54dbdf44d70d818d882a9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የናይጄሪያው ዜኒት ባንክ ወደ ኢትዮጵያን እና ሌሎች ሀገራትን ለመስፋፋት ዕቅድ እንዳለው አስታወቀ
14:59 07.01.2026 (የተሻሻለ: 15:04 07.01.2026) የናይጄሪያው ዜኒት ባንክ ወደ ኢትዮጵያን እና ሌሎች ሀገራትን ለመስፋፋት ዕቅድ እንዳለው አስታወቀ
ባንኩ 50 በመቶ ገቢውን በውጭ ሀገራት ከሚገኙ ምንጮች ለማግኘት የጀመረው ስልታዊ እንቅስቃሴ አካል፣ ክፍት በተደረገው የኢትዮጵያ ገበያ ላይ ትኩረት በማድረግ አኅጉራዊ መስፋፋቱን እያፋጠነ ይገኛል።
የአፍሪካ የባንክ ዘርፍ ገጽታ ከፍተኛ ለውጥ እያሳየ ሲሆን፣ ለዚህም ዋነኛው ምክንያት ቀደም ሲል ዝግ የነበሩ ገበያዎች መከፈታቸው እና ትላልቅ የናይጄሪያ ባንኮች እያደረጉት ያለው ጠንካራ መስፋፋት መሆኑን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X