ወጣቶች ከአባቴ ሕይወት የሚወስዱት ትልቁ ትምሕርት የሀገር ፍቅር ነው - የታላቁ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ከተማ ይፍሩ ልጅ

ሰብስክራይብ

ወጣቶች ከአባቴ ሕይወት የሚወስዱት ትልቁ ትምሕርት የሀገር ፍቅር ነው - የታላቁ የኢትዮጵያ ዲፕሎማት ከተማ ይፍሩ ልጅ

መኮንን ከተማ፤ ወጣቶች ፈተናዎችን በጽናት በማለፍ ሀገርን በታማኝነት እና በጥበብ የማገልገልን አብነት ከአባታቸው ሊወስዱ እንደሚገባ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"ከአባቴ ሕይወት ፅናትን መማር ይቻላል፡፡ እርሱ ከልጅነት አንስቶ አስከ ሥራ ዓለም ድረስ የገጠሙትን በርካታ ፈተናዎች በስኬት አልፏቸዋል። ስለዚህ ተስፋ ሳይቆርጡ ለዓላማ መትጋት ይገባል" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0