ማዱሮ የዊኪሊክ መሥራች ጁሊያን አሳንጅን የቀድሞ ጠበቃን ቀጠሩ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱማዱሮ የዊኪሊክ መሥራች ጁሊያን አሳንጅን የቀድሞ ጠበቃን ቀጠሩ
ማዱሮ የዊኪሊክ መሥራች ጁሊያን አሳንጅን የቀድሞ ጠበቃን ቀጠሩ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.01.2026
ሰብስክራይብ

ማዱሮ የዊኪሊክ መሥራች ጁሊያን አሳንጅን የቀድሞ ጠበቃን ቀጠሩ

በቁጥጥር ስር የዋሉት የቬንዙዌላው ፕሬዝዳንት ኒኮላስ ማዱሮ በማንሃተን በሚካሄደው የፍርድ ሂደት እንዲወክሏቸው ታዋቂውን የአሜሪካ የወንጀል ተከላካይ ጠበቃ ባሪ ፖላክን ቀጥረዋል።

ፖላክ ጁሊያን አሳንጅን ለረጅም ጊዜ በመወከል እና በጎርጎሮሳውያኑ 2024 የይግባኝ ስምምነቱን እና መለቀቁን በማገዝ የሚታወቁ ሲሆን፣ ከተያዘው የችሎት ቀጠሮ በፊት በኒውዮርክ ደቡባዊ ዲስትሪክት ፍርድ ቤት መቅረባቸውን አስታውቀዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0