የጊኒ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ማማዲ ዱምቡያ ፕሬዝዳንት መሆናቸውን በይፋ አወጀ
17:49 05.01.2026 (የተሻሻለ: 17:54 05.01.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የጊኒ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ማማዲ ዱምቡያ ፕሬዝዳንት መሆናቸውን በይፋ አወጀ
የምርጫ ሂደቱ መጠናቀቁን ተከትሎ፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ፕሬዝዳንት በታህሳስ 19 የተካሄደውን የፕሬዝዳንታዊ ምርጫ አሸናፊ በትናንትናው ዕለት ይፋ አድርገዋል።
ዱምቡያ 86.72 በመቶ የሚሆነውን ተቀባይነት ያለው ድምጽ በማግኘት ለ7 ዓመታት የሥልጣን ዘመን የሪፐብሊኩ ፕሬዝዳንት ሆነው ተመርጠዋል።
የመራጮች ተሳትፎም 82.86 በመቶ ሆኖ ተመዝግቧል።
በአብዱላዬ የሮ ባልዴ የሚመራው የጊኒ ዴሞክራሲያዊ ግንባር አቅርቦት የነበረው የይግባኝ አቤቱታ በፓርቲው የራሱ እጩ ውድቅ ሆኗል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X