የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ ማሠልጠኛ ማዕከል መሠረታዊ ምልምል ወታደሮች አስመረቀ
19:18 04.01.2026 (የተሻሻለ: 19:34 04.01.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ ማሠልጠኛ ማዕከል መሠረታዊ ምልምል ወታደሮች አስመረቀ
🪖ለወራት ያሰለጠናቸው ተመራቂዎቹ የመሠረታዊ ውትድርናን እና የመሠረታዊ ኮማንዶ ምልመላ መስፈርቶችን ያሟሉ መሆናቸውን የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በማኅበራዊ ሚዲያ ገጽ ላይ አስታውቋል፡፡
በምረቃ መርሀ ግብሩ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄነራል ሹማ አብደታ፣ ተመራቂዎቹ በቀጣይ ከኮማንዶ ከአየር ወለድ ከልዩ ኃይልና ፀረ-ሽብር እንዲሁም ከሪፐብሊኩ የጥበቃ ኃይል ጋር ለመቀላቀል የሚያስችላቸውን ሥልጠና በብቃት እንዲወጡም አሳስበዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X




