በቬንዙዌላ ላይ የሚፈፀም የአሜሪካ ጥቃት ማንም አይደግፍም – የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበቬንዙዌላ ላይ የሚፈፀም የአሜሪካ ጥቃት ማንም አይደግፍም – የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
በቬንዙዌላ ላይ የሚፈፀም የአሜሪካ ጥቃት ማንም አይደግፍም – የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.01.2026
ሰብስክራይብ

በቬንዙዌላ ላይ የሚፈፀም የአሜሪካ ጥቃት ማንም አይደግፍም – የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

"ይህ ወረራ ምንም ዓይነት ድጋፍ አያገኝም፡፡ በመላው ዓለም፣ በሕግ እና በፖለቲካዊ እውነት የተወገዘ ጥቃት ነው" ሲሉ የቬንዙዌላ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢቫን ጊል ለስፑትኒክ ተናግረዋል።



​ቬንዙዌላ የአሜሪካን ጥቃት የሚያወግዙ እና ከሀገሪቱ ጋር አጋርነታቸውን የሚገልጹ መልዕክቶች፣ እንዲሁም ለሕግ የበላይነት የሚሰጥ ድጋፍ እየደረሳት መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።

​ጊል በተጨማሪም በቬንዙዌላ ላይ በተሰነዘረው የአሜሪካ ጥቃት ምክንያት "የላቲን አሜሪካ ሰላም ተረብሿል" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0