የትራምፕ አዲሱ የሞንሮ ዶክትሪን ዓለም ምንም አይነት ደንቦች እንደሌሏት ያረጋግጣል - ዱጊን

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየትራምፕ አዲሱ የሞንሮ ዶክትሪን ዓለም ምንም አይነት ደንቦች እንደሌሏት ያረጋግጣል - ዱጊን
የትራምፕ አዲሱ የሞንሮ ዶክትሪን ዓለም ምንም አይነት ደንቦች እንደሌሏት ያረጋግጣል - ዱጊን - Sputnik አፍሪካ, 1920, 04.01.2026
ሰብስክራይብ

የትራምፕ አዲሱ የሞንሮ ዶክትሪን ዓለም ምንም አይነት ደንቦች እንደሌሏት ያረጋግጣል - ዱጊን

​አሜሪካ በቬንዙዌላ ያከናወነችውን ወታደራዊ ዘመቻን ተከትሎ ፈላስፋው አሌክሳንደር ዱጊን እንደገለጹት፣ ድርጊቱ ከእንግዲህ ዓለም አቀፍ ሕግ  አለመኖርዩን እና "ሁሉም ለራሱ የሚኖርበት ጊዜ መመጣቱን" ያረጋግጣል።

​ሩሲያ በሌሎች የሚጫኑባትን ደንቦች ለማስቀረት የራሷን ተጽዕኖ ማረጋገጥ እንዳለባት በመሞገት፣ አገሪቱ የራሷን "ዩራሺያ የሞንሮ* ዶክትሪን" ሙሉ በሙሉ እንድትቀበል ጥሪ አቅርበዋል።

​"ለሩሲያ የራሳችንን የሞንሮ ዶክትሪን መቀረጽ አለብን... እኔ በዚህ ላይ ከ30 ዓመታት በላይ ስሠራ ቆይቻለሁ" ሲሉ ዱጊን ገልጸዋል።

*የሞንሮ ዶክትሪን የአሜሪካ ምድር የራሷ የተፅዕኖ ክልል እንደሆነ እና አውሮፓውያኑ በቀጣናው ጣልቃ መግባት የሚከለክል የቀድሞ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጀምስ ሞንሮ የ1823 (እ.አ.አ. ) አዋጅ ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0