https://amh.sputniknews.africa
ቡርኪና ፋሶ የአሜሪካን ጥቃት ከተጋፈጠችው ቬንዙዌላ ጎን እንደምትቆም ገለጸች
ቡርኪና ፋሶ የአሜሪካን ጥቃት ከተጋፈጠችው ቬንዙዌላ ጎን እንደምትቆም ገለጸች
Sputnik አፍሪካ
ቡርኪና ፋሶ የአሜሪካን ጥቃት ከተጋፈጠችው ቬንዙዌላ ጎን እንደምትቆም ገለጸች "ከካራሞኮ ዣን-ማሪ ትራኦሬ በደረሰኝ ስልክ በሉዓላዊነታችን ላይ ለተፈጸመው ጥሰት ለቬንዙዌላ፣ ለሕዝቧ እና ለመንግሥቷ ያለውን የማይናወጥ ድጋፍ እና አብሮነት ገልጸውልኛል።... 03.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-03T18:20+0300
2026-01-03T18:20+0300
2026-01-03T18:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/03/2767348_0:0:535:301_1920x0_80_0_0_e1e4648a7a17f30f95019a74598c5bd1.jpg
ቡርኪና ፋሶ የአሜሪካን ጥቃት ከተጋፈጠችው ቬንዙዌላ ጎን እንደምትቆም ገለጸች "ከካራሞኮ ዣን-ማሪ ትራኦሬ በደረሰኝ ስልክ በሉዓላዊነታችን ላይ ለተፈጸመው ጥሰት ለቬንዙዌላ፣ ለሕዝቧ እና ለመንግሥቷ ያለውን የማይናወጥ ድጋፍ እና አብሮነት ገልጸውልኛል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቻርተርን መሠረታዊ መርሆች የሚጥሰውን እና የላቲን አሜሪካንና የካሪቢያንን የሰላም ቀጣና የሚያውከውን ይህን ድርጊት በጽኑ አውግዘዋል" ሲሉ የቬንዙዌላ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢቫን ጊል ፒንቶ በማኅበራዊ ገጻቸው ላይ አስፍረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/03/2767348_67:0:468:301_1920x0_80_0_0_bf935ebb4e82720b9428a25d0684e5f2.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ቡርኪና ፋሶ የአሜሪካን ጥቃት ከተጋፈጠችው ቬንዙዌላ ጎን እንደምትቆም ገለጸች
18:20 03.01.2026 (የተሻሻለ: 18:24 03.01.2026) ቡርኪና ፋሶ የአሜሪካን ጥቃት ከተጋፈጠችው ቬንዙዌላ ጎን እንደምትቆም ገለጸች
"ከካራሞኮ ዣን-ማሪ ትራኦሬ በደረሰኝ ስልክ በሉዓላዊነታችን ላይ ለተፈጸመው ጥሰት ለቬንዙዌላ፣ ለሕዝቧ እና ለመንግሥቷ ያለውን የማይናወጥ ድጋፍ እና አብሮነት ገልጸውልኛል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ቻርተርን መሠረታዊ መርሆች የሚጥሰውን እና የላቲን አሜሪካንና የካሪቢያንን የሰላም ቀጣና የሚያውከውን ይህን ድርጊት በጽኑ አውግዘዋል" ሲሉ የቬንዙዌላ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢቫን ጊል ፒንቶ በማኅበራዊ ገጻቸው ላይ አስፍረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X