የገቢዎች ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የግብር አሰባሰብን ለማዘመን ተስማሙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየገቢዎች ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የግብር አሰባሰብን ለማዘመን ተስማሙ
የገቢዎች ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የግብር አሰባሰብን ለማዘመን ተስማሙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 03.01.2026
ሰብስክራይብ

የገቢዎች ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የግብር አሰባሰብን ለማዘመን ተስማሙ

ተቋማቱ የተፈራረሙት ስምምነት የታክስ አሰባሰብ ስርዓቱን ሙሉ በሙሉ በዲጂታል ቴክኖሎጂ ለማስደገፍ የሚያስችል መሆኑ ተጠቁሟል።

የዲጂታል ክፍያ ስርዓቱ ታክስ ከፋዮች ወደ ማዕከል ሳይመጡ ካሉበት ቦታ ሆነው በኤሌክትሮኒክ ዘዴ ክፍያ መፈጸም የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል።

ስምምነቱ በሁለቱ ተቋማት መካከል ዘመናዊና የተቀናጀ የመረጃ ልውውጥ ስርዓት ለመዘርጋት እንደሚያስችል ተጠቅሷል።

በዚህም የሀገሪቱን የግብር አሰባሰብ ስርዓት ደህንነቱ የተጠበቀና ለልማት ምቹ በማድረግ ዲጂታል ኢትዮጵያን ለመፍጠር ያግዛል ተብሏል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0