ሩሲያ፤ አሜሪካ በቬንዙዌላ የወሰደችውን እርምጃ 'እጅግ አሳሳቢ እና የሚወገዝ' ስትል ገለጸችው

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ፤ አሜሪካ በቬንዙዌላ የወሰደችውን እርምጃ 'እጅግ አሳሳቢ እና የሚወገዝ' ስትል ገለጸችው
ሩሲያ፤ አሜሪካ በቬንዙዌላ የወሰደችውን እርምጃ 'እጅግ አሳሳቢ እና የሚወገዝ' ስትል ገለጸችው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 03.01.2026
ሰብስክራይብ

ሩሲያ፤ አሜሪካ በቬንዙዌላ የወሰደችውን እርምጃ 'እጅግ አሳሳቢ እና የሚወገዝ' ስትል ገለጸችው

"እነዚህን ድርጊቶች ለመውሰድ ጥቅም ላይ የዋሉት ሰበቦች መሠረተ ቢስ ናቸው። የርዕዮተ ዓለም ጥላቻ ከተጨባኝ የንግድ እንዲሁም ተዓማኒ እና ተገማኝ ግንኙነት በልጧል" ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጉዳዩ ዙሪያ ባወጣው መግለጫ ገልጿል።

መግለጫው ሩሲያ ከቬንዙዌላ ሕዝብ ጋር ያላትን አብሮነት እና የቦሊቪያ አመራር የሀገሪቱን ብሔራዊ ጥቅም እና ሉዓላዊነት ለመጠበቅ የሚከተለውን አካሄድ እንደምትደግፍ አረጋግጧል።

"የቬንዙዌላ ባለሥልጣናት እና የላቲን አሜሪካ ሀገራት መሪዎች የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ እንዲያደረግ ያቀረቡትን ጥሪ እንደግፋለን" ሲል የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0