ሩሲያ በዓለም የእግር ኳስ ታሪክ ግዙፍ ስም የተከሉ ተጫዋቾች ሀገር ናት - የስፖርት ጋዜጠኛ እና ተንታኝ

ሰብስክራይብ

ሩሲያ በዓለም የእግር ኳስ ታሪክ ግዙፍ ስም የተከሉ ተጫዋቾች ሀገር ናት - የስፖርት ጋዜጠኛ እና ተንታኝ

ዮናስ አዘዘ፤ ሩሲያ ከሶቪየት ኅብረት ጊዜ አንስቶ በርካቶች የሚያደንቋቸው ድንቅ የእግር ኳስ ጥበበኞችን ማፍራቷን ከስፑትኒክ አፍሪካ ጋር በነበረው ቆይታ አስታውሷል።

"ግብ ጠባቂ ሆኖ ባሎን ዶር ያሸነፈ ብቸኛው ተጫዋች ሩሲያዊው ሌቭ ያሺን ነው። በ1994 ዓለም ዋንጫ በአንድ ጨዋታ አምስት ጎል ያስቆጠረ አጥቂ (ኦሌግ ሳሌንኮ) ያፈራች ሀገርም ናት ሩሲያ። እስከ ፍፃሜ የደረሱበት የዩሮ 88 ቡድን ድንቅ ነበር" ብሏል።

የስፖርት ጋዜጠኛው ሀገሪቱ ከእግር ኳስ ባሻገር በጂምናስቲክስ እና በበረዶ ስፖሮቶች ላይ ያላትን አሻራም አንስቷል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0