https://amh.sputniknews.africa
የኦንላይን እና ርቀት ትምህርት በኢትዮጵያ፣ ዕድል እና ተግዳሮት
የኦንላይን እና ርቀት ትምህርት በኢትዮጵያ፣ ዕድል እና ተግዳሮት
Sputnik አፍሪካ
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ በኢትዮጵያ ያለውን በኦንላይን እና ርቀት ትምህርት ዘርፍ ተመራማሪ ከሆኑት ከረ/ፕ አደራጀው ተሰማ (ዶ/ር) በመሆን የዲጂታሉ ዓለም እየተፋጠነ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ኢትዮጵያ ወጥ ካልሆነ የኢንተርኔት ተደራሽነት፣... 02.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-02T20:00+0300
2026-01-02T20:00+0300
2026-01-02T20:00+0300
the rising south
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/02/2754461_0:0:1340:754_1920x0_80_0_0_78d87c82d623d13f646a7e15bb54b8f9.png
የኦንላይን እና ርቀት ትምህርት በኢትዮጵያ፣ ዕድል እና ተግዳሮት
Sputnik አፍሪካ
“አንድ ሀገር ማደግ፣ መለወጥ፣ መበልጸግ ካለባት በተማሩ ዜጎቿ ነው የሚወሰነው። አንድ ሀገር ዲሞክራቲክ ለመሆን ካስፈለጋት በተማሩ ዜጎቿን ነው የሚወሰነው። ያልተማረ ህብረተሰብ በፈለከው መስመር ልትነዳው፣ በፈለከው ጊዜ የፈለከውን ነገር ልጭንበት ትችላለህ።” በኦንላይን እና ርቀት ትምህርት ዘርፍ ተመራማሪ ረ/ፕ አደራጀው ተሰማ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ በኢትዮጵያ ያለውን በኦንላይን እና ርቀት ትምህርት ዘርፍ ተመራማሪ ከሆኑት ከረ/ፕ አደራጀው ተሰማ (ዶ/ር) በመሆን የዲጂታሉ ዓለም እየተፋጠነ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ኢትዮጵያ ወጥ ካልሆነ የኢንተርኔት ተደራሽነት፣ የመሠረተ ልማት ክፍተቶች እና ውስን ከተቋማዊ ዝግጁነት ጋር ተያይዞ የሚመጣ ውስብስብ እውነታ ተደቅኖባታል።
በኢትዮጵያ የኦንላይን እና ርቀት ትምህርት ዘርፍ በአሁኑ ወቅት ውጤታማ የሆኑትን ነገሮች፣ ሥርዓቱ ክፍተት ያለባቸውን ነጥቦች እና የዲጂታል ትምህርት ጥቂት ዕድሉ ያላቸውን ብቻ ሳይሆን ሁሉንም ተማሪዎች እንዲያገለግል ምን መለወጥ እንዳለበት ውይይት አድርገናል። በተጨማሪም የኦንላይን እና ርቀት ትምህርት ዕውቀትን ለሁሉም ለማዳረስ የሚረዳ መሣሪያ ነው ወይስ በከተማ እና በገጠር ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት የሚያሰፋ? የሚለውን እና ተያያዥ ጉዳዮችን እንዳስሳለን፡፡
በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ በኢትዮጵያ ያለውን በኦንላይን እና ርቀት ትምህርት ዘርፍ ተመራማሪ ከሆኑት ከረ/ፕ አደራጀው ተሰማ (ዶ/ር) በመሆን የዲጂታሉ ዓለም እየተፋጠነ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ኢትዮጵያ ወጥ ካልሆነ የኢንተርኔት ተደራሽነት፣ የመሠረተ ልማት ክፍተቶች እና ውስን ከተቋማዊ ዝግጁነት ጋር ተያይዞ የሚመጣ ውስብስብ እውነታ ተደቅኖባታል። በኢትዮጵያ የኦንላይን እና ርቀት ትምህርት ዘርፍ በአሁኑ ወቅት ውጤታማ የሆኑትን ነገሮች፣ ሥርዓቱ ክፍተት ያለባቸውን ነጥቦች እና የዲጂታል ትምህርት ጥቂት ዕድሉ ያላቸውን ብቻ ሳይሆን ሁሉንም ተማሪዎች እንዲያገለግል ምን መለወጥ እንዳለበት ውይይት አድርገናል። በተጨማሪም የኦንላይን እና ርቀት ትምህርት ዕውቀትን ለሁሉም ለማዳረስ የሚረዳ መሣሪያ ነው ወይስ በከተማ እና በገጠር ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት የሚያሰፋ? የሚለውን እና ተያያዥ ጉዳዮችን እንዳስሳለን፡፡ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ :ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts – Spotify – Deezer – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/02/2754461_168:0:1173:754_1920x0_80_0_0_15bfcc1ad3a8b2d6a68755326936fd13.pngSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ወሰንሰገድ አሰፋ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/05/1a/500300_0:0:548:549_100x100_80_0_0_43c2ba1ea7985adc1de44e2958b2ab61.jpg
аудио
የኦንላይን እና ርቀት ትምህርት በኢትዮጵያ፣ ዕድል እና ተግዳሮት
“አንድ ሀገር ማደግ፣ መለወጥ፣ መበልጸግ ካለባት በተማሩ ዜጎቿ ነው የሚወሰነው። አንድ ሀገር ዲሞክራቲክ ለመሆን ካስፈለጋት በተማሩ ዜጎቿን ነው የሚወሰነው። ያልተማረ ህብረተሰብ በፈለከው መስመር ልትነዳው፣ በፈለከው ጊዜ የፈለከውን ነገር ልጭንበት ትችላለህ።” በኦንላይን እና ርቀት ትምህርት ዘርፍ ተመራማሪ ረ/ፕ አደራጀው ተሰማ (ዶ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህ
የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ በኢትዮጵያ ያለውን
በኦንላይን እና ርቀት ትምህርት ዘርፍ ተመራማሪ ከሆኑት ከረ/ፕ አደራጀው ተሰማ (ዶ/ር) በመሆን የዲጂታሉ ዓለም እየተፋጠነ ባለበት በዚህ ወቅት፣ ኢትዮጵያ ወጥ ካልሆነ የኢንተርኔት ተደራሽነት፣ የመሠረተ ልማት ክፍተቶች እና ውስን ከተቋማዊ ዝግጁነት ጋር ተያይዞ የሚመጣ ውስብስብ እውነታ ተደቅኖባታል።
በኢትዮጵያ የኦንላይን እና ርቀት ትምህርት ዘርፍ በአሁኑ ወቅት ውጤታማ የሆኑትን ነገሮች፣ ሥርዓቱ ክፍተት ያለባቸውን ነጥቦች እና የዲጂታል ትምህርት ጥቂት ዕድሉ ያላቸውን ብቻ ሳይሆን ሁሉንም ተማሪዎች እንዲያገለግል ምን መለወጥ እንዳለበት ውይይት አድርገናል። በተጨማሪም የኦንላይን እና ርቀት ትምህርት ዕውቀትን ለሁሉም ለማዳረስ የሚረዳ መሣሪያ ነው ወይስ በከተማ እና በገጠር ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት የሚያሰፋ? የሚለውን እና ተያያዥ ጉዳዮችን እንዳስሳለን፡፡
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ :
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts –
Spotify –
Deezer –
Afripods –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
CastBox