ጋቦን አዲስ መንግሥት አቋቋመች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱጋቦን አዲስ መንግሥት አቋቋመች
ጋቦን አዲስ መንግሥት አቋቋመች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 02.01.2026
ሰብስክራይብ

ጋቦን አዲስ መንግሥት አቋቋመች

የጋቦን ፕሬዚዳንት የሀገሪቱ የሽግግር ጊዜ በተጠናቀቀ በሁለተኛው ቀን አዲስ የመንግሥት ስብጥር በትናንትናው ዕለት ይፋ አድርገዋል።

◻ 31 አባላትን ባቀፈው አዲሱ መንግሥት ርዕሰ ብሔሩ የሀገሪቱ መሪም ሆነው ያገለግላሉ።

◻ የመንግሥት ምስረታው ባለፈው ጥቅምት እና ህዳር ወር የተደረጉትን የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት እና የአካባቢ ምርጫዎች ተከትሎ የመጣ ነው።

◻ አዲሱ አስተዳደር የመንግሥት ምክትል ፕሬዚዳንት እና የሪፐብሊኩ ምክትል ፕሬዚዳንትን ያካተተ ሲሆን በርካታ አዳዲስ ሚኒስትሮችም ተሹመዋል።

◻ ቀደም ሲል የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር የነበሩት ሄርማን ኢሞንጋልት፤ የመንግሥት ሥራዎችን እንዲያስተባብሩ የመንግሥት ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ተሹመዋል።

◻ የምክትል ፕሬዚዳንትነት ሥልጣን የጠቅላይ ሚኒስትርነትን ቦታ በመተካት በአምስተኛው ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት ሥር የተዋወቀ ነው።

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0