ሞስኮ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በንጹሃን ላይ የተፈጸመውን የዘመን መለወጫ ዋዜማ ጥቃት እንዲያወግዝ ጠየቀች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሞስኮ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በንጹሃን ላይ የተፈጸመውን የዘመን መለወጫ ዋዜማ ጥቃት እንዲያወግዝ ጠየቀች
ሞስኮ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በንጹሃን ላይ የተፈጸመውን የዘመን መለወጫ ዋዜማ ጥቃት እንዲያወግዝ ጠየቀች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.01.2026
ሰብስክራይብ

ሞስኮ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በንጹሃን ላይ የተፈጸመውን የዘመን መለወጫ ዋዜማ ጥቃት እንዲያወግዝ ጠየቀች

“የዩክሬን ታጣቂ ኃይሎች ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ሕግን በመጣስ የፈጸሙትን ይህን ሆን ተብሎ የተደረገ ጥቃት የተባበሩት መንግሥታት ያለምንም መዘግየት በይፋ እንዲያወግዝ እና አጥፊዎች ተጠያቂ እንዲሆኑ ድጋፍ እንዲያደርግ እጠይቃለሁ” ሲሉ የሩሲያ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽነር ታቲያና ሞስካልኮቫ ተናግረዋል።

የዩክሬን ናዚዎች “በሄርሶን ክልል ሰላማዊ ነዋሪዎች ላይ የፈሪ እና የታቀደ ጥቃት ፈጽመዋል” ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።

የዩክሬን ኃይሎች በዘመን መለወጫ ዋዜማ ሌሊት በሩሲያ የሄርሶን ክልል በሚገኝ አንድ ካፌ እና ሆቴል ላይ በሶስት ድሮኖች ጥቃት መፈጸማቸውን የክልሉ አስተዳዳሪ ቭላድሚር ሳልዶ አስታውቀዋል። በጥቃቱም ከ20 በላይ ሰዎች ሲገደሉ፤ ከ50 በላይ የሚሆኑት ደግሞ መቁሰላቸውን ገልጸዋል።

ኪዬቭ በዛሬው ዕለት በፈፀመችው ተጨማሪ የሽብር ተግባር በክልሉ በሚገኝ አንድ የንጹሃን መኪና ላይ ጥቃት በመሰንዘር የአምስት ዓመት ታዳጊ ህፃን ህይወት መቅጠፏንም ይፋ አድርገዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0