ኪዬቭ በሩሲያ የሄርሶን ክልል በአንድ ቀን ውስጥ በፈፀመችው ተጨማሪ ወንጀል የአንድ ህፃን ህይወት ማለፉ ተገለፀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱኪዬቭ በሩሲያ የሄርሶን ክልል በአንድ ቀን ውስጥ በፈፀመችው ተጨማሪ ወንጀል የአንድ ህፃን ህይወት ማለፉ ተገለፀ
ኪዬቭ በሩሲያ የሄርሶን ክልል በአንድ ቀን ውስጥ በፈፀመችው ተጨማሪ ወንጀል የአንድ ህፃን ህይወት ማለፉ ተገለፀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 01.01.2026
ሰብስክራይብ

ኪዬቭ በሩሲያ የሄርሶን ክልል በአንድ ቀን ውስጥ በፈፀመችው ተጨማሪ ወንጀል የአንድ ህፃን ህይወት ማለፉ ተገለፀ

የዩክሬን ኃይሎች በአንድ መኪና ላይ በፈጸሙት ጥቃት አንድ ህፃን ሲገደል፤ አያቶቹ እና እናቱ መቁሰላቸውን የክልሉ አስተዳዳሪ ቭላድሚር ሳልዶ ገልጸዋል።

"የኪዬቭ አሸባሪዎች ሌላ ደም አፍሳሽ ወንጀል ፈጽመዋል" ሲሉ ፅፈዋል።

ከዚህ ጥቃት አስቀደሞ በሩሲያ ሄርሶን ክልል የዘመን መለወጫ በዓልን እያከበሩ በነበሩ ንጹሃን ዜጎች ላይ በዩክሬን የተሰነዘረው የድሮን ጥቃት ከ20 በላይ ሰዎችን ገድሏል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0