https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ የስለላ ተቋማት በፑቲን መኖሪያ ላይ ጥቃት ከሰነዘሩት የዩክሬን ድሮኖች ውስጥ የአየር በረራ ተልዕኮ መረጃ ማግኘታቸው ተገለጸ
የሩሲያ የስለላ ተቋማት በፑቲን መኖሪያ ላይ ጥቃት ከሰነዘሩት የዩክሬን ድሮኖች ውስጥ የአየር በረራ ተልዕኮ መረጃ ማግኘታቸው ተገለጸ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ የስለላ ተቋማት በፑቲን መኖሪያ ላይ ጥቃት ከሰነዘሩት የዩክሬን ድሮኖች ውስጥ የአየር በረራ ተልዕኮ መረጃ ማግኘታቸው ተገለጸየተገኘው መረጃ የጥቃቱ ግልጽ ኢላማ በኖቭጎሮድ ክልል የሚገኘው የመኖሪያ መሠረተ ልማት እንደነበር ያሳያል።እነዚህ... 01.01.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-01-01T15:55+0300
2026-01-01T15:55+0300
2026-01-01T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/01/2741148_0:0:800:450_1920x0_80_0_0_cc541cd73a076f933fa76cb315e09772.jpg
የሩሲያ የስለላ ተቋማት በፑቲን መኖሪያ ላይ ጥቃት ከሰነዘሩት የዩክሬን ድሮኖች ውስጥ የአየር በረራ ተልዕኮ መረጃ ማግኘታቸው ተገለጸየተገኘው መረጃ የጥቃቱ ግልጽ ኢላማ በኖቭጎሮድ ክልል የሚገኘው የመኖሪያ መሠረተ ልማት እንደነበር ያሳያል።እነዚህ ማስረጃዎች ለዋሽንግተን ተላልፈው እንደሚሰጡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።የዩክሬን ጦር ወታደራዊ ያልሆኑ ቦታዎችን በተደጋጋሚ ኢላማ ማድረጉን ቀጥሏል። በቅርቡ በሩሲያ ፕሬዚዳንት ክልላዊ መኖሪያ ቤት ላይ የድሮን ጥቃት መሞከራቸው እና ሐሙስ ማለዳ በሩሲያ ሄርሶን ክልል አዲሱን ዓመት በሚያከብሩ ሲቪሎች ላይ በፈጸሙት የድሮን ጥቃት ከ20 በላይ ሰዎች መገደላቸው የሚታወስ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/01/01/2741148_100:0:700:450_1920x0_80_0_0_4a5469f89a6dce37e00f9906200aacdc.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ የስለላ ተቋማት በፑቲን መኖሪያ ላይ ጥቃት ከሰነዘሩት የዩክሬን ድሮኖች ውስጥ የአየር በረራ ተልዕኮ መረጃ ማግኘታቸው ተገለጸ
15:55 01.01.2026 (የተሻሻለ: 16:04 01.01.2026) የሩሲያ የስለላ ተቋማት በፑቲን መኖሪያ ላይ ጥቃት ከሰነዘሩት የዩክሬን ድሮኖች ውስጥ የአየር በረራ ተልዕኮ መረጃ ማግኘታቸው ተገለጸ
የተገኘው መረጃ የጥቃቱ ግልጽ ኢላማ በኖቭጎሮድ ክልል የሚገኘው የመኖሪያ መሠረተ ልማት እንደነበር ያሳያል።
እነዚህ ማስረጃዎች ለዋሽንግተን ተላልፈው እንደሚሰጡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
የዩክሬን ጦር ወታደራዊ ያልሆኑ ቦታዎችን በተደጋጋሚ ኢላማ ማድረጉን ቀጥሏል። በቅርቡ በሩሲያ ፕሬዚዳንት ክልላዊ መኖሪያ ቤት ላይ የድሮን ጥቃት መሞከራቸው እና ሐሙስ ማለዳ በሩሲያ ሄርሶን ክልል አዲሱን ዓመት በሚያከብሩ ሲቪሎች ላይ በፈጸሙት የድሮን ጥቃት ከ20 በላይ ሰዎች መገደላቸው የሚታወስ ነው።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X