የሩሲያ ኤሮስፔስ ኃይሎች የዩክሬን ሱ-27 ተዋጊ ጄትን መትተው መጣላቸውን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
15:06 01.01.2026 (የተሻሻለ: 15:14 01.01.2026)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የሩሲያ ኤሮስፔስ ኃይሎች የዩክሬን ሱ-27 ተዋጊ ጄትን መትተው መጣላቸውን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ፤ የሩሲያ ጦር ለዩክሬን መከላከያ አገልግሎት የሚሰጡ የኢነርጂ ተቋማት ላይ ጥቃት መፈጸሙንም ገልጿል።
የዩክሬን ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ዕለታዊ ሪፖርት ቁልፍ መረጃዎች፦
◻ የሩሲያ ኃይሎች በኩፒያንስክ ክልል በዩክሬን ክፍሎች የተሰነዘሩ ሁለት ጥቃቶችን የመከቱ ሲሆን አሥራ አምስት ያህል የኪዬቭ ወታደሮች ተገድለዋል።
◻ የሩሲያ የአየር መከላከያ ኃይሎች 250 የዩክሬን ድሮኖችን መትተው ጥለዋል።
◻ የዩክሬን ጦር በግምት 1,335 የሚጠጉ ወታደሮችን አጥቷል።
ስፑትኒክ አፍሪካ ስለ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻው መነሻ ያዘጋጀውን ዝርዝር ያንብቡ!
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X