የወቅቱ የኮንጎ ፕሬዚዳንት ዴኒ ሳሱ ንጉዌሶ በ2026 ምርጫ እንዲወዳደሩ በፓርቲያቸው በእጩነት ቀረቡ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየወቅቱ የኮንጎ ፕሬዚዳንት ዴኒ ሳሱ ንጉዌሶ በ2026 ምርጫ እንዲወዳደሩ በፓርቲያቸው በእጩነት ቀረቡ
የወቅቱ የኮንጎ ፕሬዚዳንት ዴኒ ሳሱ ንጉዌሶ በ2026 ምርጫ እንዲወዳደሩ በፓርቲያቸው በእጩነት ቀረቡ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 31.12.2025
ሰብስክራይብ

የወቅቱ የኮንጎ ፕሬዚዳንት ዴኒ ሳሱ ንጉዌሶ በ2026 ምርጫ እንዲወዳደሩ በፓርቲያቸው በእጩነት ቀረቡ

የፓርቲው ከፍተኛ ባለሥልጣን በኮንጎ ሌበር ፓርቲ ስድስተኛ ጉባኤ ማጠቃለያ ላይ ከ3 ሺህ በላይ በሚሆኑ ተወካዮች ጭብጨባ ውሳኔውን ይፋ አድርገዋል።

የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ ሰብሳቢ የሆኑት ፕሬዚዳንት ሳሱ ንጉዌሶ በጉባኤው ላይ አለመገኘታቸውን የአካባቢው መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል።

የ82 ዓመቱ ፕሬዚዳንት ሀገሪቱን እ.አ.አ ከ1979 እስከ 1992 የመሩ ሲሆን፤ በ1997 ወደ ሥልጣን ከተመለሱ በኋላ በ2002፣ 2009፣ 2016 እና 2021 በተካሄዱ ምርጫዎች ደጋግመው መመረጣቸው ይታወሳል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0