የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ባሕርተኛ ሙያተኞችን አስመረቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየኢትዮጵያ ባሕር ኃይል የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ባሕርተኛ ሙያተኞችን አስመረቀ
የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ባሕርተኛ ሙያተኞችን አስመረቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 31.12.2025
ሰብስክራይብ

የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ባሕርተኛ ሙያተኞችን አስመረቀ

ሠልጣኝ ባሕርተኞች ሠራዊቱ ሀገራዊ ግዳጁን በድል አድራጊነት እንዲወጣ የተቀላጠፈ የህክምና አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል አቅምና ክህሎት መገንባታቸውን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።

‍ ተመራቂ የጤና ሙያተኞቹ በየብስም ሆነ በማንኛውም ሁኔታ ሊያጋጥሙ ለሚችሉ ጉዳቶች የመጀመሪያ ደረጃ ህክምና የሚሰጡ እና የሠራዊቱን ህይወት መታደግ የሚችሉ መሆናቸው ተጠቁሟል፡፡

“የመጀመሪያ ደረጃ የህክምና ተመራቂዎች ያገኙትን ሥልጠና ተጠቅመው በታማኝነትና በቅንነት በማገልገል የተጣለባቸውን ሙያዊ ግዴታ ሊወጡ ይገባል” ሲሉ የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል ምክትል አዛዥ ለውጊያ ድጋፍ አገልግሎት ኮሞዶር ተገኝ ለታ አሳስበዋል።

በሰው ሠራሽ አስተውህሎት የበለፀገ ምሥል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0