በ2018 በጀት ዓመት 600 ሺህ ቶን የቡና ምርት ለዓለም አቀፍ ገበያ እንደሚቀርብ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበ2018 በጀት ዓመት 600 ሺህ ቶን የቡና ምርት ለዓለም አቀፍ ገበያ እንደሚቀርብ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ
በ2018 በጀት ዓመት 600 ሺህ ቶን የቡና ምርት ለዓለም አቀፍ ገበያ እንደሚቀርብ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 31.12.2025
ሰብስክራይብ

በ2018 በጀት ዓመት 600 ሺህ ቶን የቡና ምርት ለዓለም አቀፍ ገበያ እንደሚቀርብ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ

ለወጪ ንግድ ከሚቀርበው የቡና ምርት 3 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለማግኘት "እየተሠራ ነው" ሲሉ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ ተናግረዋል።

ባለፉት አምስት ወራት 174 ሺህ ቶን ቡና ወደ ውጪ በመላክ 1.2 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ማግኘት መቻሉንም አስታውቀዋል።

ሚኒስትሩ ከ175 ሺህ ሄክታር በላይ ማሳን በቡና እያለማ የሚገኘውን የሲዳማ ክልል በጎበኙበት ወቅት ክልሉ በቀጣይ 40 ሺህ ቶን ቡና ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ እየሠራ መሆኑ ተጠቁሟል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0