https://amh.sputniknews.africa
በፑቲን መኖሪያ ላይ ‘በከፍተኛ የመንግሥት ደረጃ አረመኔያዊ የሽብር’ ጥቃት ተፈጽሟል - የቤላሩስ ፕሬዚዳንት
በፑቲን መኖሪያ ላይ ‘በከፍተኛ የመንግሥት ደረጃ አረመኔያዊ የሽብር’ ጥቃት ተፈጽሟል - የቤላሩስ ፕሬዚዳንት
Sputnik አፍሪካ
በፑቲን መኖሪያ ላይ ‘በከፍተኛ የመንግሥት ደረጃ አረመኔያዊ የሽብር’ ጥቃት ተፈጽሟል - የቤላሩስ ፕሬዚዳንት“ለመሆኑ ከዚህ ድርጊት ማን ነው የሚጠቀመው?” ሲሉ አሌክሳንደር ሉካሼንኮ በኖቭጎሮድ ክልል በሩሲያ ፕሬዚዳንት መኖሪያ ላይ ዩክሬን በቅርቡ... 31.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-31T16:27+0300
2025-12-31T16:27+0300
2025-12-31T16:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/1f/2730176_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_432a9cd7535ee20edfdb1b6f9e3ad6bc.jpg
በፑቲን መኖሪያ ላይ ‘በከፍተኛ የመንግሥት ደረጃ አረመኔያዊ የሽብር’ ጥቃት ተፈጽሟል - የቤላሩስ ፕሬዚዳንት“ለመሆኑ ከዚህ ድርጊት ማን ነው የሚጠቀመው?” ሲሉ አሌክሳንደር ሉካሼንኮ በኖቭጎሮድ ክልል በሩሲያ ፕሬዚዳንት መኖሪያ ላይ ዩክሬን በቅርቡ የፈጸመችውን የድሮን ጥቃት አስመልክቶ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። እንደ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ገለጻ፤ የኪዬቭ አገዛዝ ሰኞ ምሽት 91 ድሮኖችን በመጠቀም በኖቭጎሮድ ክልል በሚገኘው የፑቲን መኖሪያ ላይ የሽብር ጥቃት ፈጽሟል።ሁሉም ድሮኖች በአየር መከላከያ ሥርዓቶች በመውደማቸው የሰው ሕይወት ላይ የደረሰ ጉዳት የለም ተብሏል። ጥቃቱን ተከትሎ ሩሲያ በዩክሬን ቀውስ ዙሪያ ከአሜሪካ ጋር ከምታደርገው ድርድር የመውጣት ፍላጎት ባይኖራትም የድርድር አቋሟ ግን በድጋሚ እንደሚታይ ላቭሮቭ አክለው ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/1f/2730176_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_0d56c2dbca480dd7d4441f244708786a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
በፑቲን መኖሪያ ላይ ‘በከፍተኛ የመንግሥት ደረጃ አረመኔያዊ የሽብር’ ጥቃት ተፈጽሟል - የቤላሩስ ፕሬዚዳንት
16:27 31.12.2025 (የተሻሻለ: 16:34 31.12.2025) በፑቲን መኖሪያ ላይ ‘በከፍተኛ የመንግሥት ደረጃ አረመኔያዊ የሽብር’ ጥቃት ተፈጽሟል - የቤላሩስ ፕሬዚዳንት
“ለመሆኑ ከዚህ ድርጊት ማን ነው የሚጠቀመው?” ሲሉ አሌክሳንደር ሉካሼንኮ በኖቭጎሮድ ክልል በሩሲያ ፕሬዚዳንት መኖሪያ ላይ ዩክሬን በቅርቡ የፈጸመችውን የድሮን ጥቃት አስመልክቶ ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
እንደ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ገለጻ፤ የኪዬቭ አገዛዝ ሰኞ ምሽት 91 ድሮኖችን በመጠቀም በኖቭጎሮድ ክልል በሚገኘው የፑቲን መኖሪያ ላይ የሽብር ጥቃት ፈጽሟል።
ሁሉም ድሮኖች በአየር መከላከያ ሥርዓቶች በመውደማቸው የሰው ሕይወት ላይ የደረሰ ጉዳት የለም ተብሏል። ጥቃቱን ተከትሎ ሩሲያ በዩክሬን ቀውስ ዙሪያ ከአሜሪካ ጋር ከምታደርገው ድርድር የመውጣት ፍላጎት ባይኖራትም የድርድር አቋሟ ግን በድጋሚ እንደሚታይ ላቭሮቭ አክለው ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X