ቡርኪና ፋሶ በአሜሪካ ዜጎች ላይ ሙሉ የቪዛ እገዳ ጣለች

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱቡርኪና ፋሶ በአሜሪካ ዜጎች ላይ ሙሉ የቪዛ እገዳ ጣለች
ቡርኪና ፋሶ በአሜሪካ ዜጎች ላይ ሙሉ የቪዛ እገዳ ጣለች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 31.12.2025
ሰብስክራይብ

ቡርኪና ፋሶ በአሜሪካ ዜጎች ላይ ሙሉ የቪዛ እገዳ ጣለች

ይህ ውሳኔ አሜሪካ ከፈረንጆቹ አዲስ ዓመት ጥር 1 ቀን 2026 ጀምሮ ለቡርኪና ፋሶ ዜጎች ቪዛ መስጠት እንደምታቆም ይፋ ካደረገችበት የታኅሣሥ 7 ቀን ውሳኔ ጋር በቀጥታ የተያያዘ "አጸፋዊ እርምጃ" መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ካራሞኮ ዣን ማሪ ትራኦሬ በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።

የቡርኪና ፋሶ መንግሥት ይህንን እርምጃ የወሰደው በዓለም አቀፍ ግንኙነት፤ የሀገራት ሉዓላዊ እኩልነት እና የጋራ መከባበር መርህን መሠረት በማድረግ እንደሆነ ሚኒስቴሩ አብራርቷል።

መግለጫው አክሎም፤ ቡርኪና ፋሶ በጋራ ፍላጎቶች እና መከባበር ላይ ለተመሠረቱ የትብብር አጋርነቶች ሁልጊዜም ዝግጁ መሆኗን በድጋሚ አረጋግጧል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0