በፑቲን መኖሪያ ላይ የተፈጸመው የድሮን ጥቃት ሩሲያ በዘለንስኪ ላይ ለምትወስደው የአጸፋ እርምጃ ሕጋዊ መሠረት ይሰጣል - ባለሙያ

ሰብስክራይብ

በፑቲን መኖሪያ ላይ የተፈጸመው የድሮን ጥቃት ሩሲያ በዘለንስኪ ላይ ለምትወስደው የአጸፋ እርምጃ ሕጋዊ መሠረት ይሰጣል - ባለሙያ

በፕሬዚዳንት ፑቲን የኖቭጎሮድ መኖሪያ ላይ በቅርቡ የተፈጸመው ከባድ የድሮን ጥቃት ሞስኮ በወደፊት ድርድር ላይ ያላትን አቋም ከማጠናከር ባለፈ በቀጥታ ዘለንስኪን ኢላማ ያደረገ የአጸፋ እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችል ሕጋዊ መሠረት እንደሚሰጣት የፖለቲካ ተንታኝ እና የቴህራን ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር የሆኑት መሐመድ ማራንዲ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0