በፑቲን መኖሪያ ላይ የተፈጸመው ጥቃት ወታደራዊ ተስፋ መቁረጥን ያሳያል፦ ብራዚላዊ ተንታኝ

ሰብስክራይብ

በፑቲን መኖሪያ ላይ የተፈጸመው ጥቃት ወታደራዊ ተስፋ መቁረጥን ያሳያል፦ ብራዚላዊ ተንታኝ

ይህ ድርጊት ዩክሬን አሁንም ቢሆን በግጭቱ ሂደት ላይ ተጽዕኖ ማሳደር እንደምትችል ለአውሮፓ እና ለአሜሪካ ለማሳየት የምታደርገው "የታይታ" ስትራቴጂ አካል ነው ሲሉ ብራዚላዊዉ ዓለም አቀፍ ተንታኝ ኤደን ፔሬራ ለስፑትኒክ ገልፀዋል።

"ዩክሬን ከወታደራዊ እይታ አንጻር ጦርነቱ እንደተሸነፈች ትረዳለች። ይህንን ግጭት በመካከለኛ እና ረጅም ጊዜ ውስጥ ለማስቀጠል የሚያስችል ቁሳዊ፣ ወታደራዊ ወይም ፖለቲካዊ ሀብት የላትም።"

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0