መንግሥት ለኤሌክትሪክ መኪናዎች የሰጠው ትኩረት የሚደነቅ ነው - በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የአካባቢ ሳይንስ መምህር

ሰብስክራይብ

መንግሥት ለኤሌክትሪክ መኪናዎች የሰጠው ትኩረት የሚደነቅ ነው - በሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የአካባቢ ሳይንስ መምህር

ኢትዮጵያ በሌሎች አገራት በአብነት ሊወሰድ የሚችል የአካባቢ ጥበቃ እንቅስቃሴዎችን በማከናወን ላይ መሆኗን መኮንን ማስቻል (ፕ/ር) ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"መንግሥት የነዳጅ መኪናዎችን በኤሌክትሪክ መተካት ላይ በቁርጠኝነት እየሰራ ነው። ይህም የካርቦን ልቀት በአካባቢ ላይ የሚያደርሰው ተጽዕኖ ለመቀነስ የላቀ እገዛ አለው። በአገሪቱ የሚገኙ የኤሌክትሪክ መኪናዎችም በአጭር ጊዜ ውስጥ ከ100 ሺህ ተሻግረዋል።" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0