https://amh.sputniknews.africa
ሳዑዲ ዓረቢያ በምስራቅ የመን ያካሄደችው ወታደራዊ ዘመቻ መጠናቀቁን አስታወቀች
ሳዑዲ ዓረቢያ በምስራቅ የመን ያካሄደችው ወታደራዊ ዘመቻ መጠናቀቁን አስታወቀች
Sputnik አፍሪካ
ሳዑዲ ዓረቢያ በምስራቅ የመን ያካሄደችው ወታደራዊ ዘመቻ መጠናቀቁን አስታወቀችበሳውዲ የሚመራው የአረብ ጥምረት፣ ለደቡባዊ የሽግግር ምክር ቤት ኃይሎች የታሰበ ወታደራዊ ጭነት ላይ ጥቃት ከሰነዘረ በኋላ፣ በምስራቅ የመን በሚገኘው አል ሙከላ ወደብ ላይ... 30.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-30T18:57+0300
2025-12-30T18:57+0300
2025-12-30T19:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/1e/2722709_0:291:480:561_1920x0_80_0_0_84944fdbaa59235f9c44e3dc275c012b.jpg
ሳዑዲ ዓረቢያ በምስራቅ የመን ያካሄደችው ወታደራዊ ዘመቻ መጠናቀቁን አስታወቀችበሳውዲ የሚመራው የአረብ ጥምረት፣ ለደቡባዊ የሽግግር ምክር ቤት ኃይሎች የታሰበ ወታደራዊ ጭነት ላይ ጥቃት ከሰነዘረ በኋላ፣ በምስራቅ የመን በሚገኘው አል ሙከላ ወደብ ላይ ያካሂደው የነበረውን ወታደራዊ ዘመቻ ማብቃቱን የኤስፒኤ የዜና ወኪል ዘግቧል።የዜና ወኪሉ በሳውዲ የሚመራውን ጥምረት ጠቅሶ እንደዘገበው፣ “በአል ሙከላ ወደብ የተደረገው ውስን ወታደራዊ ዘመቻ ተጠናቅቋል፤ የወደብ እንቅስቃሴዎችም ወደ መደበኛ ተግባራቸው ተመልሰዋል።”በመግለጫው እንደተገለጸው፣ በዘመቻው ምክንያት ምንም ዓይነት የሰው ሕይወት መጥፋት ወይም ተጨማሪ ጉዳት አልደረሰም።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሳዑዲ ዓረቢያ በምስራቅ የመን ያካሄደችው ወታደራዊ ዘመቻ መጠናቀቁን አስታወቀች
Sputnik አፍሪካ
ሳዑዲ ዓረቢያ በምስራቅ የመን ያካሄደችው ወታደራዊ ዘመቻ መጠናቀቁን አስታወቀች
2025-12-30T18:57+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/1e/2722709_0:246:480:606_1920x0_80_0_0_440626ff6da50b0d2aebb8d45ded2f4b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሳዑዲ ዓረቢያ በምስራቅ የመን ያካሄደችው ወታደራዊ ዘመቻ መጠናቀቁን አስታወቀች
18:57 30.12.2025 (የተሻሻለ: 19:04 30.12.2025) ሳዑዲ ዓረቢያ በምስራቅ የመን ያካሄደችው ወታደራዊ ዘመቻ መጠናቀቁን አስታወቀች
በሳውዲ የሚመራው የአረብ ጥምረት፣ ለደቡባዊ የሽግግር ምክር ቤት ኃይሎች የታሰበ ወታደራዊ ጭነት ላይ ጥቃት ከሰነዘረ በኋላ፣ በምስራቅ የመን በሚገኘው አል ሙከላ ወደብ ላይ ያካሂደው የነበረውን ወታደራዊ ዘመቻ ማብቃቱን የኤስፒኤ የዜና ወኪል ዘግቧል።
የዜና ወኪሉ በሳውዲ የሚመራውን ጥምረት ጠቅሶ እንደዘገበው፣ “በአል ሙከላ ወደብ የተደረገው ውስን ወታደራዊ ዘመቻ ተጠናቅቋል፤ የወደብ እንቅስቃሴዎችም ወደ መደበኛ ተግባራቸው ተመልሰዋል።”
በመግለጫው እንደተገለጸው፣ በዘመቻው ምክንያት ምንም ዓይነት የሰው ሕይወት መጥፋት ወይም ተጨማሪ ጉዳት አልደረሰም።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X