ሩሲያ በፑቲን መኖሪያ ላይ ዩክሬን ለሰነዘረችው ጥቃት ዲፕሎማሲያዊ ምላሽ አትሰጥም - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሩሲያ በፑቲን መኖሪያ ላይ ዩክሬን ለሰነዘረችው ጥቃት ዲፕሎማሲያዊ ምላሽ አትሰጥም - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ሩሲያ በፑቲን መኖሪያ ላይ ዩክሬን ለሰነዘረችው ጥቃት ዲፕሎማሲያዊ ምላሽ አትሰጥም - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 30.12.2025
ሰብስክራይብ

ሩሲያ በፑቲን መኖሪያ ላይ ዩክሬን ለሰነዘረችው ጥቃት ዲፕሎማሲያዊ ምላሽ አትሰጥም - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

የሚኒስቴሩ ​ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ “በዚህ ላይ ሊተማመኑ አይገባም” ሲሉ ተናግረዋል።

​የዩክሬን ጥቃት ከኪዬቭ ወደ ትራምፕ የተሰነዘረ ጥፊ ነው ሲሉም አክለዋል።

​“ምንም ጥርጥር የለውም። ዘለንስኪ፣ በርካታ የዓለም መሪዎችን በዚህ መንገድ የመያዝ ልምድ አላቸው። ከቀድሞው (የአሜሪካ) አስተዳደር ጋርም እንዲህ ያለ ጠባይ አካሄድ የመሄድ ልምድ አላቸው።”

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0