'ለእነዚህ ወንጀሎች፣ የኪዬቭ አገዛዝ መልስ ይሰጣል' – የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ'ለእነዚህ ወንጀሎች፣ የኪዬቭ አገዛዝ መልስ ይሰጣል' – የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
'ለእነዚህ ወንጀሎች፣ የኪዬቭ አገዛዝ መልስ ይሰጣል' – የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.12.2025
ሰብስክራይብ

'ለእነዚህ ወንጀሎች፣ የኪዬቭ አገዛዝ መልስ ይሰጣል' – የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

"ውሸቶቹ ዘለንስኪ ስለ ቡቻ የተናገሯቸው መግለጫዎች ናቸው። ውሸቶቹማ ‘በሩሲያ ተሰርቀዋል’ ስለተባሉት ሕጻናት የተናገሩት የዘለንስኪ መግለጫ ነው።

ውሸቶች የሩሲያ ወገን ድርድር ለማድረግ ፈቃደኛ አይደለም የሚሉት የዘለንስኪ መግለጫዎች ናቸው፡፡ እናም የላቭሮቭ ቃላት እውነታው ናቸው፤ ደሞም ለእነዚህ ወንጀሎች የኪዬቭ አገዛዝ መልስ ይሰጣል” ሲሉ ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ ተናገሩ፡፡

ዛካሮቫ ይህን የተናገሩት፣ ዘለንስኪ በመግለጫቸው የዩክሬን ጦር ኃይል የፑቲንን መኖሪያ ለመምታት ያደረገውን ሙከራ ተጠያቂነት ለማምለጥ ያደረጉትን ጥረት በተመለከተ የሚዲያ ሪፖርት ላይ በሰጡት አስተያየት ነው፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0