ኢትዮጵያ ከ2,300 በላይ የኤሌክትሪክ መኪና የኃይል መሙያ ጣቢያዎች ያስፈልጓታል - የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ

ሰብስክራይብ

ኢትዮጵያ ከ2,300 በላይ የኤሌክትሪክ መኪና የኃይል መሙያ ጣቢያዎች ያስፈልጓታል - የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ

ደንጌ ቦሩ፣ የግሉ ዘርፍ በአሌክትሪክ መኪና መሠረተ ልማት ላይ የመሳተፍ ከፍተኛ ፍላጎት እያሳየ መሆኑን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

ሚኒስትር ዴኤታው፣ "መሠረተ ልማትን በተመለከተ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ ከ100 በላይ በአገልግሎት  እና በግንባታ ላይ የሚገኙ የኃይል መሙያ ጣቢያዎች ገንብተናል። እናም በርካታ መንግሥታት እንዲሁም የግሉ ዘርፍ እና ባለሐብቶች በኤሌክትሪክ መኪና ማምረቻ፣ መገጣጠሚያ እና በቻርጅ ጣቢያዎች ግንባታ ላይ የመሳተፍ ፍላጎት አሳይተዋል።"  ብለዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0