ሶማሊላንድ ውስጥ የትኛውም የእስራኤ መገኘት “ወታደራዊ ኢላማ” ይሆናል ሲሉ የየመን ሁቲ መሪ አስጠነቀቁ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱሶማሊላንድ ውስጥ የትኛውም የእስራኤ መገኘት “ወታደራዊ ኢላማ” ይሆናል ሲሉ የየመን ሁቲ መሪ አስጠነቀቁ
ሶማሊላንድ ውስጥ የትኛውም የእስራኤ መገኘት “ወታደራዊ ኢላማ” ይሆናል ሲሉ የየመን ሁቲ መሪ አስጠነቀቁ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 29.12.2025
ሰብስክራይብ

ሶማሊላንድ ውስጥ የትኛውም የእስራኤ መገኘት “ወታደራዊ ኢላማ” ይሆናል ሲሉ የየመን ሁቲ መሪ አስጠነቀቁ

​“ሶማሊላንድ ውስጥ ማንኛውም የእስራኤል መገኘት [...] በሶማሊያና በየመን ላይ የሚደረግ ጥቃት ነው፤ እንዲሁም የክልሉን ደኅንነት አደጋ ላይ ይጥላል” ሲሉ አብደል ማሌክ አል-ሁቲ በመግለጫቸው አስታውቀዋል።

እስራኤል ባለፈው አርብ፣ እ.ኤ.አ. ከ1991 ጀምሮ ከሶማሊያ ራሷን ነፃ ማውጣቷን ላወጀችው ሶማሊላንድን በይፋ እውቅና እንደሰጠች አስታውቃለች።

​ አል-ሁቲ ይህ ውሳኔ ከባድ መዘዞች እንደሚኖሩት አስጠንቅቀው፤ እውቅና መስጠቱ “በሶማሊያና በአፍሪካ ጎረቤቶቿ፣ እንዲሁም በየመን፣ በቀይ ባሕርና በቀይ ባሕር ዳርቻ ባሉ ሀገራት ላይ የሚወሰድ ጠላትነት የተሞላበት አቋም” እንደሆነ ገልጸዋል።

​እስራኤል ለሶማሊላንድ እውቅና መስጠቷ በአፍሪካ ሕብረት፣ በእስልምና ትብብር ድርጅት እና በብዙ አረብና ሙስሊም ሀገራት ትችት ቀርቦበታል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0