https://amh.sputniknews.africa
እስራኤል ለሶማሊላንድ እውቅና መስጠቷ አጠቃላይ ቀጣናውን የማተራመስ አደጋ አለው - የሶማሊያ ፕሬዝዳንት
እስራኤል ለሶማሊላንድ እውቅና መስጠቷ አጠቃላይ ቀጣናውን የማተራመስ አደጋ አለው - የሶማሊያ ፕሬዝዳንት
Sputnik አፍሪካ
እስራኤል ለሶማሊላንድ እውቅና መስጠቷ አጠቃላይ ቀጣናውን የማተራመስ አደጋ አለው - የሶማሊያ ፕሬዝዳንት"ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ የሰሜን ሶማሊያን ክፍል እውቅና በመስጠት የፈጸሙት ሕገ-ወጥ ጥቃት ከዓለም አቀፍ ሕግጋት ጋር የሚጋጭ ነው። ይህም... 28.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-28T18:47+0300
2025-12-28T18:47+0300
2025-12-28T18:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/1c/2697128_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_b86efeba017ed6659a568dfbea53204b.jpg
እስራኤል ለሶማሊላንድ እውቅና መስጠቷ አጠቃላይ ቀጣናውን የማተራመስ አደጋ አለው - የሶማሊያ ፕሬዝዳንት"ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ የሰሜን ሶማሊያን ክፍል እውቅና በመስጠት የፈጸሙት ሕገ-ወጥ ጥቃት ከዓለም አቀፍ ሕግጋት ጋር የሚጋጭ ነው። ይህም በመላው ዓለም ያሉ የመገንጠል ንቅናቄዎችን የሚያበረታታ ከመሆኑም በላይ በአፍሪካ ቀንድ ሰላምና መረጋጋት ላይ ስጋት ይፈጥራል። እስራኤል በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ጦርነት ወደ ሶማሊያ እንዳታሸጋግር እናስጠነቅቃለን" ሲሉ ሀሰን ሼክ መሐሙድ ተናግረዋል።እስራኤል ለሶማሊላንድ ሀገርነት እውቅና መስጠቷ "ከፍተኛው የሶማሊያ ሉዓላዊነት ጥሰት ነው" ሲሉም ፕሬዝዳንቱ አጽንኦት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/1c/2697128_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_25b8dcc20d33ac9280170d697a6c0fd5.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
እስራኤል ለሶማሊላንድ እውቅና መስጠቷ አጠቃላይ ቀጣናውን የማተራመስ አደጋ አለው - የሶማሊያ ፕሬዝዳንት
18:47 28.12.2025 (የተሻሻለ: 18:54 28.12.2025) እስራኤል ለሶማሊላንድ እውቅና መስጠቷ አጠቃላይ ቀጣናውን የማተራመስ አደጋ አለው - የሶማሊያ ፕሬዝዳንት
"ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ የሰሜን ሶማሊያን ክፍል እውቅና በመስጠት የፈጸሙት ሕገ-ወጥ ጥቃት ከዓለም አቀፍ ሕግጋት ጋር የሚጋጭ ነው። ይህም በመላው ዓለም ያሉ የመገንጠል ንቅናቄዎችን የሚያበረታታ ከመሆኑም በላይ በአፍሪካ ቀንድ ሰላምና መረጋጋት ላይ ስጋት ይፈጥራል። እስራኤል በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ጦርነት ወደ ሶማሊያ እንዳታሸጋግር እናስጠነቅቃለን" ሲሉ ሀሰን ሼክ መሐሙድ ተናግረዋል።
እስራኤል ለሶማሊላንድ ሀገርነት እውቅና መስጠቷ "ከፍተኛው የሶማሊያ ሉዓላዊነት ጥሰት ነው" ሲሉም ፕሬዝዳንቱ አጽንኦት ሰጥተዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X