የሩሲያ ጦር ኃይሎች በ24 ሠዓት ውስጥ ስድስት ሰፈራዎችን ነፃ አወጡ ፤ የሩሲያ ጦር ስኬታማ ግስጋሴን በተመለከተ የወጣው አዲስ ዘገባ
18:36 28.12.2025 (የተሻሻለ: 18:44 28.12.2025)

© telegram sputnik_ethiopia
/ ሰብስክራይብ
የሩሲያ ጦር ኃይሎች በ24 ሠዓት ውስጥ ስድስት ሰፈራዎችን ነፃ አወጡ ፤ የሩሲያ ጦር ስኬታማ ግስጋሴን በተመለከተ የወጣው አዲስ ዘገባ
የተለያዩ የጦር ግንባር ክፍሎችን እንቅስቃሴ በተመለከተ ከሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ዕለታዊ መግለጫ የተወሰዱ ዋና ዋና ነጥቦች፦
🟠 ትሴንትር ቡድን፦ በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ የሚገኙትን ዲሚትሮቭ፣ ሮዲንስኮዬ፣ አርቲዮሞቮ እና ቮልኖዬ የተባሉ አካባቢዎችን ነፃ አውጥቷል፡፡
🟠 ቮቶስክ ቡድን፦ በዛፖሮዢዬ ክልል የምትገኘውን ጉልያይ-ፖልዬ ነፃ አውጥቷል፡፡
🟠 ድኔፕር ቡድን፦ በዛፖሮዢዬ ክልል የምትገኘውን ስቴፕኖጎርስክን ነፃ አውጥቷል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X