በአማራ ክልል በበጀት ዓመቱ የ30 ቅርሶች ጥገና እና የ11 ሙዚየሞች የግንባታ ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተዘገበ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበአማራ ክልል በበጀት ዓመቱ የ30 ቅርሶች ጥገና እና የ11 ሙዚየሞች የግንባታ ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተዘገበ
በአማራ ክልል በበጀት ዓመቱ የ30 ቅርሶች ጥገና እና የ11 ሙዚየሞች የግንባታ ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተዘገበ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.12.2025
ሰብስክራይብ

በአማራ ክልል በበጀት ዓመቱ የ30 ቅርሶች ጥገና እና የ11 ሙዚየሞች የግንባታ ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተዘገበ

የክልሉ ባሕል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ እንዳስታወቀው በ111 ሚሊዮን ብር በጀት፣ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የጥንታዊ ቅርሶች ጥገና እና የሙዚየም ግንባታ ሥራዎች እየተከናወኑ ነው።

‎የቢሮ ኃላፊ መልካሙ ፀጋዬ፣ “በክልሉ የቱሪዝም ሃብቶችን የማልማትና የመጠበቅ እንዲሁም የማስተዋወቅ ሥራ በስፋት እየተከናወነ ነው፡፡” ማለታቸውን የአገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።

የቅርስ ጥገና እና የሙዚየም ግንባታ ሥራን በማስመልከትም በትናንትናው እለት ቢሮው ከቅርስ ባለቤቶችና የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በባሕር ዳር ከተማ ውይይት አካሂዷል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበአማራ ክልል በበጀት ዓመቱ የ30 ቅርሶች ጥገና እና የ11 ሙዚየሞች የግንባታ ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተዘገበ
በአማራ ክልል በበጀት ዓመቱ የ30 ቅርሶች ጥገና እና የ11 ሙዚየሞች የግንባታ ሥራ እየተከናወነ መሆኑ ተዘገበ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.12.2025
አዳዲስ ዜናዎች
0