በኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ውጭ በድምቀት የተከበረው የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል* በፎቶ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱበኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ውጭ በድምቀት የተከበረው የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል* በፎቶ
በኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ውጭ በድምቀት የተከበረው የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል* በፎቶ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.12.2025
ሰብስክራይብ

በኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ውጭ በድምቀት የተከበረው የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል* በፎቶ

በዓሉ በአገር ውስጥ እንዲሁም ከአገር ውጭ በሚገኙ በርካታ ገዳማት እና አድባራት በቅዳሴ፣ በወረብ፣ በዝማሬ፣ በፀሎትና በሌሎች ሃይማኖታዊ ሥነ–ስርዓቶች ተክበሮ ውሏል፡፡

የንግሥ በዓሉ በጅቡቲ ምሥራቀ ፀሐይ ቅ/ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ሲከበር የቀድሞ የኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እና የአሁን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርና ልዩ መልእክተኛ ዶ/ር ለገሠ ቱሉ ተገኝተዋል ሲል የአገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል፡፡

*በዓሉ በመጽሐፍ ቅዱስ ዳን. 3፥1-30 በሚገኘው ታሪክ መሠረት ቅዱስ ገብርኤል አዛርያ፣ አናንያ እና ሚሳኤል የተባሉ ሦስት ሕፃናትን ከንጉሥ ናቡከደነፆር የእቶን እሳት ያዳነበት ቀን መታሰቢያ ነው፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ውጭ በድምቀት የተከበረው የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል* በፎቶ - Sputnik አፍሪካ
1/7
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ውጭ በድምቀት የተከበረው የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል* በፎቶ - Sputnik አፍሪካ
2/7
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ውጭ በድምቀት የተከበረው የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል* በፎቶ - Sputnik አፍሪካ
3/7
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ውጭ በድምቀት የተከበረው የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል* በፎቶ - Sputnik አፍሪካ
4/7
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ውጭ በድምቀት የተከበረው የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል* በፎቶ - Sputnik አፍሪካ
5/7
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ውጭ በድምቀት የተከበረው የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል* በፎቶ - Sputnik አፍሪካ
6/7
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
በኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ውጭ በድምቀት የተከበረው የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል* በፎቶ - Sputnik አፍሪካ
7/7
1/7
2/7
3/7
4/7
5/7
6/7
7/7
አዳዲስ ዜናዎች
0