https://amh.sputniknews.africa
የሩሲያ ጦር በዛፖሮዢያ ክልል የምትገኘውን የጉልያይ-ፖልዬ መንደር ነፃ ማውጣቱን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሩሲያ ጦር በዛፖሮዢያ ክልል የምትገኘውን የጉልያይ-ፖልዬ መንደር ነፃ ማውጣቱን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
Sputnik አፍሪካ
የሩሲያ ጦር በዛፖሮዢያ ክልል የምትገኘውን የጉልያይ-ፖልዬ መንደር ነፃ ማውጣቱን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀየሩሲያ ወታደሮች በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ውስጥ የሚገኙትን ዲሚትሮቭ፣ ሮዲንስኮዬ፣ አርቴሞቭካ እና ቮልኖዬ የተባሉ አካባቢዎችንም... 28.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-28T13:08+0300
2025-12-28T13:08+0300
2025-12-28T13:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/1c/2691473_0:42:800:492_1920x0_80_0_0_b8aea7a68cb1df0f1a69f7f21160de6c.jpg
የሩሲያ ጦር በዛፖሮዢያ ክልል የምትገኘውን የጉልያይ-ፖልዬ መንደር ነፃ ማውጣቱን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀየሩሲያ ወታደሮች በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ውስጥ የሚገኙትን ዲሚትሮቭ፣ ሮዲንስኮዬ፣ አርቴሞቭካ እና ቮልኖዬ የተባሉ አካባቢዎችንም ነፃ አውጥተዋል።ከቅርብ ወራት ወዲህ የሩሲያ ጦር ኃይሎች በዶንባስ ክልል እና ባሻገር በልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ማዕቀፍ ውስጥ ያሉ መንደሮችን ተራ በተራ ነጻ እያወጣ በከፍተኛ ፍጥነት ወደፊት እየገሰገሰ ነው። የልዩ ዘመቻውን ዳራ ለመረዳት ስፑትኒክ አፍሪካ ያዘጋጀውን ትንታኔ ያንብቡ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/1c/2691473_45:0:756:533_1920x0_80_0_0_0f68d6111d649d57195db2d075db06fc.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የሩሲያ ጦር በዛፖሮዢያ ክልል የምትገኘውን የጉልያይ-ፖልዬ መንደር ነፃ ማውጣቱን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
13:08 28.12.2025 (የተሻሻለ: 13:14 28.12.2025) የሩሲያ ጦር በዛፖሮዢያ ክልል የምትገኘውን የጉልያይ-ፖልዬ መንደር ነፃ ማውጣቱን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሩሲያ ወታደሮች በዶኔትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ ውስጥ የሚገኙትን ዲሚትሮቭ፣ ሮዲንስኮዬ፣ አርቴሞቭካ እና ቮልኖዬ የተባሉ አካባቢዎችንም ነፃ አውጥተዋል።
ከቅርብ ወራት ወዲህ የሩሲያ ጦር ኃይሎች በዶንባስ ክልል እና ባሻገር በልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ማዕቀፍ ውስጥ ያሉ መንደሮችን ተራ በተራ ነጻ እያወጣ በከፍተኛ ፍጥነት ወደፊት እየገሰገሰ ነው።
የልዩ ዘመቻውን ዳራ ለመረዳት ስፑትኒክ አፍሪካ ያዘጋጀውን ትንታኔ ያንብቡ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X