የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል በተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት እየተከበረ ነው

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል በተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት እየተከበረ ነው
የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል በተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት እየተከበረ ነው - Sputnik አፍሪካ, 1920, 28.12.2025
ሰብስክራይብ

የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል በተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት እየተከበረ ነው

ታኅሣሥ 19 የሚከበረው የቅዱስ ገብርኤል የንግሥ በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በርካታ ገዳማት እና አድባራት የዕምነቱ ተከታዮች በተገኙበት በልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ሥነ–ስርዓቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡

ቁልቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም እና ሐዋሳ ደብረ ምሕረት ቅዱስ ገብርኤል ገዳም በዓሉ በልዩ ድምቀት ከሚከበርባቸው ቦታዎች መካከል ናቸው፡፡

በአዲስ አበባ ብቻ መንበረ መንግሥት ግቢ ቅዱስ ገብርኤል ገዳም፣ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ጨምሮ ከ54 በላይ ገዳማትና አድባራት ላይ የንግሥ በዓሉ ይከበራል፡፡

ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኙ ምስሎች

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል በተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት እየተከበረ ነው - Sputnik አፍሪካ
1/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል በተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት እየተከበረ ነው - Sputnik አፍሪካ
2/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል በተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት እየተከበረ ነው - Sputnik አፍሪካ
3/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል በተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት እየተከበረ ነው - Sputnik አፍሪካ
4/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል በተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት እየተከበረ ነው - Sputnik አፍሪካ
5/6
© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱ
የቅዱስ ገብርኤል ዓመታዊ የንግሥ በዓል በተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት እየተከበረ ነው - Sputnik አፍሪካ
6/6
1/6
2/6
3/6
4/6
5/6
6/6
አዳዲስ ዜናዎች
0