የሩሲያ ኃይሎች በዩክሬን የኃይል መሠረተ ልማት እና በወታደራዊ-ኢንዱስትሪ ተቋማት ላይ መጠነ-ሰፊ ጥቃት መፈጸማቸውን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱየሩሲያ ኃይሎች በዩክሬን የኃይል መሠረተ ልማት እና በወታደራዊ-ኢንዱስትሪ ተቋማት ላይ መጠነ-ሰፊ ጥቃት መፈጸማቸውን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
የሩሲያ ኃይሎች በዩክሬን የኃይል መሠረተ ልማት እና በወታደራዊ-ኢንዱስትሪ ተቋማት ላይ መጠነ-ሰፊ ጥቃት መፈጸማቸውን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 27.12.2025
ሰብስክራይብ

የሩሲያ ኃይሎች በዩክሬን የኃይል መሠረተ ልማት እና በወታደራዊ-ኢንዱስትሪ ተቋማት ላይ መጠነ-ሰፊ ጥቃት መፈጸማቸውን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

​ሚኒስቴሩ እንዳስታወቀው፣ በጥቃቱ ኪንዛል ሚሳኤሎች ጥቅም ላይ የዋሉ ሲሆን፤ ጥቃቱም የተቀመጡለትን ግቦች በሙሉ ማሳካት ችሏል።

በዩክሬን ስላለው ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ዳራ የስፑትኒክ አፍሪካን ዝርዝር ትንታኔ ያንብቡ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0