https://amh.sputniknews.africa
ከሩሲያ ጋር ያለን ስትራቴጂክ ግንኙነት ይበልጥ እየተጠናከረ መጥቷል - የኢትዮጵያ አየር ኃይል
ከሩሲያ ጋር ያለን ስትራቴጂክ ግንኙነት ይበልጥ እየተጠናከረ መጥቷል - የኢትዮጵያ አየር ኃይል
Sputnik አፍሪካ
ከሩሲያ ጋር ያለን ስትራቴጂክ ግንኙነት ይበልጥ እየተጠናከረ መጥቷል - የኢትዮጵያ አየር ኃይል ሩሲያ እና ኢትዮጵያ በአየር ኃይል ሙያተኞች ሥልጠና እና በቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ በቅርበት እየሠሩ እንደሚገኙ በኢትዮጵያ አየር ኃይል ምክትል አዛዥ ለከባድ... 26.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-26T19:15+0300
2025-12-26T19:15+0300
2025-12-26T19:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/1a/2672692_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_28d947c94e1a427602123b128871efd4.jpg
ከሩሲያ ጋር ያለን ስትራቴጂክ ግንኙነት ይበልጥ እየተጠናከረ መጥቷል - የኢትዮጵያ አየር ኃይል ሩሲያ እና ኢትዮጵያ በአየር ኃይል ሙያተኞች ሥልጠና እና በቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ በቅርበት እየሠሩ እንደሚገኙ በኢትዮጵያ አየር ኃይል ምክትል አዛዥ ለከባድ ጥገና ማዕከል ኃላፊ ብርጋዲየር ጄኔራል መሰረት ጌታቸው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። "ሰፊ የሰው ኃይል ወደ ሩሲያ ልከን እያሠለጠንን ነው። ከበፊት ጀምሮም ቴክኖሎጂያቸውን ስንታጠቅ ኖረናል፡፡ ለጥቁር አንበሳ የአየር ትርዒትም ትልቅ አቅማቸውን መላካቸው የዚህ ትብብር አካል ነው" ብለዋል። በኢትዮጵያ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ላይ ከሚሳተፈው የሩሲያ ልዑክ ጋር ተጨማሪ ስምምነቶች ለመድረስ መታቀዱንም ኃላፊው አክለው ገልጸዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ከሩሲያ ጋር ያለን ስትራቴጂክ ግንኙነት ይበልጥ እየተጠናከረ መጥቷል - የኢትዮጵያ አየር ኃይል
Sputnik አፍሪካ
ከሩሲያ ጋር ያለን ስትራቴጂክ ግንኙነት ይበልጥ እየተጠናከረ መጥቷል - የኢትዮጵያ አየር ኃይል
2025-12-26T19:15+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/1a/2672692_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_26af2661a81947c54bea52c328d8614b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከሩሲያ ጋር ያለን ስትራቴጂክ ግንኙነት ይበልጥ እየተጠናከረ መጥቷል - የኢትዮጵያ አየር ኃይል
19:15 26.12.2025 (የተሻሻለ: 19:24 26.12.2025) ከሩሲያ ጋር ያለን ስትራቴጂክ ግንኙነት ይበልጥ እየተጠናከረ መጥቷል - የኢትዮጵያ አየር ኃይል
ሩሲያ እና ኢትዮጵያ በአየር ኃይል ሙያተኞች ሥልጠና እና በቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ በቅርበት እየሠሩ እንደሚገኙ በኢትዮጵያ አየር ኃይል ምክትል አዛዥ ለከባድ ጥገና ማዕከል ኃላፊ ብርጋዲየር ጄኔራል መሰረት ጌታቸው ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
"ሰፊ የሰው ኃይል ወደ ሩሲያ ልከን እያሠለጠንን ነው። ከበፊት ጀምሮም ቴክኖሎጂያቸውን ስንታጠቅ ኖረናል፡፡ ለጥቁር አንበሳ የአየር ትርዒትም ትልቅ አቅማቸውን መላካቸው የዚህ ትብብር አካል ነው" ብለዋል።
በኢትዮጵያ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ላይ ከሚሳተፈው የሩሲያ ልዑክ ጋር ተጨማሪ ስምምነቶች ለመድረስ መታቀዱንም ኃላፊው አክለው ገልጸዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X