ግብፅ፣ ቱርክ፣ ሶማሊያ እና ጅቡቲ እስራኤል ለሶማሊላንድ የሰጠችውን እውቅና አወገዙ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱግብፅ፣ ቱርክ፣ ሶማሊያ እና ጅቡቲ እስራኤል ለሶማሊላንድ የሰጠችውን እውቅና አወገዙ
ግብፅ፣ ቱርክ፣ ሶማሊያ እና ጅቡቲ እስራኤል ለሶማሊላንድ የሰጠችውን እውቅና አወገዙ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.12.2025
ሰብስክራይብ

ግብፅ፣ ቱርክ፣ ሶማሊያ እና ጅቡቲ እስራኤል ለሶማሊላንድ የሰጠችውን እውቅና አወገዙ

የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብደላቲ ከቱርክ፣ ሶማሊያ እና ጅቡቲ አቻዎቻቸው ጋር ካደረጉት ውይይት በኋላ እርምጃውን ባወጡት መግለጫ ኮንነዋል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0