https://amh.sputniknews.africa
ናይጄሪያ ዓለም አቀፋዊ የመስፋፋት ዝንባሌ ካላት አሜሪካ ጋር ያላትን ወታደራዊ ትብብር በማቆም ወደ ገለልተኛ አጋሮች ፊቷን ማዞር አለባት - የእስልምና ሐይማኖት መሪ
ናይጄሪያ ዓለም አቀፋዊ የመስፋፋት ዝንባሌ ካላት አሜሪካ ጋር ያላትን ወታደራዊ ትብብር በማቆም ወደ ገለልተኛ አጋሮች ፊቷን ማዞር አለባት - የእስልምና ሐይማኖት መሪ
Sputnik አፍሪካ
ናይጄሪያ ዓለም አቀፋዊ የመስፋፋት ዝንባሌ ካላት አሜሪካ ጋር ያላትን ወታደራዊ ትብብር በማቆም ወደ ገለልተኛ አጋሮች ፊቷን ማዞር አለባት - የእስልምና ሐይማኖት መሪናይጄሪያ ወታደራዊ እርዳታ የምትፈልግ ከሆነ ቻይና፣ ቱርክ እና ፓኪስታን ውጤታማ ድጋፍ... 26.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-26T17:53+0300
2025-12-26T17:53+0300
2025-12-26T17:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/1a/2670646_0:1:800:451_1920x0_80_0_0_a83d1351904600d5fc28bab0a03e2fa5.jpg
ናይጄሪያ ዓለም አቀፋዊ የመስፋፋት ዝንባሌ ካላት አሜሪካ ጋር ያላትን ወታደራዊ ትብብር በማቆም ወደ ገለልተኛ አጋሮች ፊቷን ማዞር አለባት - የእስልምና ሐይማኖት መሪናይጄሪያ ወታደራዊ እርዳታ የምትፈልግ ከሆነ ቻይና፣ ቱርክ እና ፓኪስታን ውጤታማ ድጋፍ የመስጠት አቅም አላቸው ሲሉ ሼክ አህመድ አቡበከር መሐሙድ ጉሚ ተናግረዋል።"አሜሪካ 'ክርስቲያኖችን ለመጠበቅ' በሚል ሰበብ በናይጄሪያ ጣልቃ መግባቷ ውሎ አድሮ በሀገራችን ክፍፍል የሚፈጥር እና ሉዓላዊነታችንን የሚጋፋ ነው" ብለዋል።በአብዛኛው ሙስሊሞች በሚኖሩባቸው አካባቢዎች የተካሄደው የሶኮቶ የአየር ጥቃት የአዲሱ ፀረ-እስልምና ዘመቻ ምልክት መሆኑን ሼኩ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።"በመርህ ደረጃ የትኛውም ሀገር መሬቱ የጦርነት አውድማ እንዲሆን መፍቀድ የለበትም። እንዲሁም የትኛውም ሀገር ጎረቤቶቹ ጠላቶቹ እንዲሆኑ መፍቀድ የለበትም" ሲሉ የሐይማኖት መሪው አክለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/1a/2670646_100:0:701:451_1920x0_80_0_0_007247db6984c154a52a8329f9fbfd40.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ናይጄሪያ ዓለም አቀፋዊ የመስፋፋት ዝንባሌ ካላት አሜሪካ ጋር ያላትን ወታደራዊ ትብብር በማቆም ወደ ገለልተኛ አጋሮች ፊቷን ማዞር አለባት - የእስልምና ሐይማኖት መሪ
17:53 26.12.2025 (የተሻሻለ: 17:54 26.12.2025) ናይጄሪያ ዓለም አቀፋዊ የመስፋፋት ዝንባሌ ካላት አሜሪካ ጋር ያላትን ወታደራዊ ትብብር በማቆም ወደ ገለልተኛ አጋሮች ፊቷን ማዞር አለባት - የእስልምና ሐይማኖት መሪ
ናይጄሪያ ወታደራዊ እርዳታ የምትፈልግ ከሆነ ቻይና፣ ቱርክ እና ፓኪስታን ውጤታማ ድጋፍ የመስጠት አቅም አላቸው ሲሉ ሼክ አህመድ አቡበከር መሐሙድ ጉሚ ተናግረዋል።
"አሜሪካ 'ክርስቲያኖችን ለመጠበቅ' በሚል ሰበብ በናይጄሪያ ጣልቃ መግባቷ ውሎ አድሮ በሀገራችን ክፍፍል የሚፈጥር እና ሉዓላዊነታችንን የሚጋፋ ነው" ብለዋል።
በአብዛኛው ሙስሊሞች በሚኖሩባቸው አካባቢዎች የተካሄደው የሶኮቶ የአየር ጥቃት የአዲሱ ፀረ-እስልምና ዘመቻ ምልክት መሆኑን ሼኩ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
"በመርህ ደረጃ የትኛውም ሀገር መሬቱ የጦርነት አውድማ እንዲሆን መፍቀድ የለበትም። እንዲሁም የትኛውም ሀገር ጎረቤቶቹ ጠላቶቹ እንዲሆኑ መፍቀድ የለበትም" ሲሉ የሐይማኖት መሪው አክለዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X