https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ጥገና ክፍል በአፍሪካ ለመጀመሪያ ግዜ በሁለት የA350-900 አውሮፕላኖቹ ላይ ሙሉ የቀለም ቅየራ እና ቅብ በተሳካ ሁኔታ አካሄደ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ጥገና ክፍል በአፍሪካ ለመጀመሪያ ግዜ በሁለት የA350-900 አውሮፕላኖቹ ላይ ሙሉ የቀለም ቅየራ እና ቅብ በተሳካ ሁኔታ አካሄደ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ጥገና ክፍል በአፍሪካ ለመጀመሪያ ግዜ በሁለት የA350-900 አውሮፕላኖቹ ላይ ሙሉ የቀለም ቅየራ እና ቅብ በተሳካ ሁኔታ አካሄደይህ አቅም በቅርቡ ካሳካው የቦይንግ 787 አውሮፕላኖች የቅይጥ ቅብ አቅም በኋላ... 26.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-26T17:24+0300
2025-12-26T17:24+0300
2025-12-26T17:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/1a/2670250_45:0:756:400_1920x0_80_0_0_9ecf954858187790f049bd63c72cd875.jpg
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ጥገና ክፍል በአፍሪካ ለመጀመሪያ ግዜ በሁለት የA350-900 አውሮፕላኖቹ ላይ ሙሉ የቀለም ቅየራ እና ቅብ በተሳካ ሁኔታ አካሄደይህ አቅም በቅርቡ ካሳካው የቦይንግ 787 አውሮፕላኖች የቅይጥ ቅብ አቅም በኋላ ለአውሮፕላን ጥገና ክፍሉ ትልቅ አቅም የፈጠረ ምዕራፍ እነደሆነ ገልጿል።“ይህ ፕሮጀክት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን በጠበቁ የጥገና አቅሞች ላይ ኢንቨስት ለማድረግ፣ የአሠራር ብቃታችንን ለማጠናከር፣ የራስ አቅምን ለማሳደግ እና ዓለም አቀፍ ደረጃችንን ከፍ ለማደርግ ቁርጠኛ እንደሆንን የሚያሳይ ሌላ ምዕራፍ ነው” ሲሉ የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ተናግረዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/1a/2670250_134:0:667:400_1920x0_80_0_0_56ebf1babd3f35ba94d3227cd143618d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ጥገና ክፍል በአፍሪካ ለመጀመሪያ ግዜ በሁለት የA350-900 አውሮፕላኖቹ ላይ ሙሉ የቀለም ቅየራ እና ቅብ በተሳካ ሁኔታ አካሄደ
17:24 26.12.2025 (የተሻሻለ: 17:34 26.12.2025) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ጥገና ክፍል በአፍሪካ ለመጀመሪያ ግዜ በሁለት የA350-900 አውሮፕላኖቹ ላይ ሙሉ የቀለም ቅየራ እና ቅብ በተሳካ ሁኔታ አካሄደ
ይህ አቅም በቅርቡ ካሳካው የቦይንግ 787 አውሮፕላኖች የቅይጥ ቅብ አቅም በኋላ ለአውሮፕላን ጥገና ክፍሉ ትልቅ አቅም የፈጠረ ምዕራፍ እነደሆነ ገልጿል።
“ይህ ፕሮጀክት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን በጠበቁ የጥገና አቅሞች ላይ ኢንቨስት ለማድረግ፣ የአሠራር ብቃታችንን ለማጠናከር፣ የራስ አቅምን ለማሳደግ እና ዓለም አቀፍ ደረጃችንን ከፍ ለማደርግ ቁርጠኛ እንደሆንን የሚያሳይ ሌላ ምዕራፍ ነው” ሲሉ የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X