አሜሪካ በሰሜን ምዕራብ ናይጄሪያ በሚገኙ የአይሲስ ኢላማዎች ላይ 'ቀሳፊ ጥቃት' ፈጽማለች - ትራምፕ

© telegram sputnik_ethiopia / ወደ ፎቶ ባንክ ይሂዱአሜሪካ በሰሜን ምዕራብ ናይጄሪያ በሚገኙ የአይሲስ ኢላማዎች ላይ 'ቀሳፊ ጥቃት' ፈጽማለች - ትራምፕ
አሜሪካ በሰሜን ምዕራብ ናይጄሪያ በሚገኙ የአይሲስ ኢላማዎች ላይ 'ቀሳፊ ጥቃት' ፈጽማለች - ትራምፕ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 26.12.2025
ሰብስክራይብ

አሜሪካ በሰሜን ምዕራብ ናይጄሪያ በሚገኙ የአይሲስ ኢላማዎች ላይ 'ቀሳፊ ጥቃት' ፈጽማለች - ትራምፕ

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዩናይትድ ስቴትስ በሰሜን ምዕራብ ናይጄሪያ በሚገኙ 'የአይሲስ*' ኢላማዎች ላይ "ኃይለኛ እና ቀሳፊ ጥቃት" ፈጽማለች ብለዋል።

"እነዚህን አሸባሪዎች ክርስቲያኖችን መግደል ካላቆሙ፤ ከባድ መዘዝ እንደሚከተላቸው አስጠንቅቄያቸው ነበር። ዛሬ ማታም ያ ነው የሆነው" ሲሉ ትራምፕ በትሩዝ ሶሻል ገፃቸው ላይ ጽፈዋል።

ትራምፕ የአሜሪካ ጦር "በርካታ" ጥቃቶች እንደፈፀመ እና ግድያው ከቀጠለ ተጨማሪ እርምጃ ሊወስዱ እንደሚችሉ ጠቁመዋል።

*በሩሲያ እና በሌሎች በርካታ ሀገራት በሕገ-ወጥነት የተፈረጀ የሽብር ድርጅት።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0