https://amh.sputniknews.africa
ከኢትዮጵያ አየር ኃይል የመጀመሪዎቹ አብራሪዎች አንዱ የሆኑት ሻለቃ ሚሻካ ባብቼቭ እና ሌሎች ጀግኖችን የሚዘክር ሐውልት ሊመረቅ ነው
ከኢትዮጵያ አየር ኃይል የመጀመሪዎቹ አብራሪዎች አንዱ የሆኑት ሻለቃ ሚሻካ ባብቼቭ እና ሌሎች ጀግኖችን የሚዘክር ሐውልት ሊመረቅ ነው
Sputnik አፍሪካ
ከኢትዮጵያ አየር ኃይል የመጀመሪዎቹ አብራሪዎች አንዱ የሆኑት ሻለቃ ሚሻካ ባብቼቭ እና ሌሎች ጀግኖችን የሚዘክር ሐውልት ሊመረቅ ነው ሐውልቱ በአባታቸው ሩሲያዊ ለሆኑት ሻለቃ ሚሽካ ባብቼቭ እንዲሁም ለሌሎች ጀግኖች መታሰቢያነት የሚቆም መሆኑን በኢትዮጵያ... 25.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-25T19:45+0300
2025-12-25T19:45+0300
2025-12-25T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/19/2663471_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_f5577193f0f1956bd8e0cb933d924419.jpg
ከኢትዮጵያ አየር ኃይል የመጀመሪዎቹ አብራሪዎች አንዱ የሆኑት ሻለቃ ሚሻካ ባብቼቭ እና ሌሎች ጀግኖችን የሚዘክር ሐውልት ሊመረቅ ነው ሐውልቱ በአባታቸው ሩሲያዊ ለሆኑት ሻለቃ ሚሽካ ባብቼቭ እንዲሁም ለሌሎች ጀግኖች መታሰቢያነት የሚቆም መሆኑን በኢትዮጵያ አየር ኃይል ምክትል አዛዥ ለከባድ ጥገና ማዕከል ኃላፊ ብርጋዲየር ጄኔራል መሰረት ጌታቸው ከስፑትኒክ አፍሪካ ለተነሳላቸው ጥያቄ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ "ሻለቃ ሚሽካ ባብቼቭን ጨምሮ በኢትዮጵያ አየር ኃይል ደማቅ ታሪክ የፃፉ ብዙ ጀግኖች አሉ። አዲስ ጀግኖችን ለማፍራት እነዚህን ባለውለታዎች ማክበር ስለሚገባ ሁሉንም የሚወክል ሐውልት ለማስመረቅ በዝግጅት ላይ ነን" ብለዋል። ኃላፊው ሐውልቱ የፊታችን እሑድ እንደሚመረቅም ገልጸዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ከኢትዮጵያ አየር ኃይል የመጀመሪዎቹ አብራሪዎች አንዱ የሆኑት ሻለቃ ሚሻካ ባብቼቭ እና ሌሎች ጀግኖችን የሚዘክር ሐውልት ሊመረቅ ነው
Sputnik አፍሪካ
ከኢትዮጵያ አየር ኃይል የመጀመሪዎቹ አብራሪዎች አንዱ የሆኑት ሻለቃ ሚሻካ ባብቼቭ እና ሌሎች ጀግኖችን የሚዘክር ሐውልት ሊመረቅ ነው
2025-12-25T19:45+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/19/2663471_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_1a2e91d62368433fb40f91b762c8dcf9.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ከኢትዮጵያ አየር ኃይል የመጀመሪዎቹ አብራሪዎች አንዱ የሆኑት ሻለቃ ሚሻካ ባብቼቭ እና ሌሎች ጀግኖችን የሚዘክር ሐውልት ሊመረቅ ነው
19:45 25.12.2025 (የተሻሻለ: 19:54 25.12.2025) ከኢትዮጵያ አየር ኃይል የመጀመሪዎቹ አብራሪዎች አንዱ የሆኑት ሻለቃ ሚሻካ ባብቼቭ እና ሌሎች ጀግኖችን የሚዘክር ሐውልት ሊመረቅ ነው
ሐውልቱ በአባታቸው ሩሲያዊ ለሆኑት ሻለቃ ሚሽካ ባብቼቭ እንዲሁም ለሌሎች ጀግኖች መታሰቢያነት የሚቆም መሆኑን በኢትዮጵያ አየር ኃይል ምክትል አዛዥ ለከባድ ጥገና ማዕከል ኃላፊ ብርጋዲየር ጄኔራል መሰረት ጌታቸው ከስፑትኒክ አፍሪካ ለተነሳላቸው ጥያቄ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡
"ሻለቃ ሚሽካ ባብቼቭን ጨምሮ በኢትዮጵያ አየር ኃይል ደማቅ ታሪክ የፃፉ ብዙ ጀግኖች አሉ። አዲስ ጀግኖችን ለማፍራት እነዚህን ባለውለታዎች ማክበር ስለሚገባ ሁሉንም የሚወክል ሐውልት ለማስመረቅ በዝግጅት ላይ ነን" ብለዋል።
ኃላፊው ሐውልቱ የፊታችን እሑድ እንደሚመረቅም ገልጸዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X