https://amh.sputniknews.africa
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ደቡብ አፍሪካን በቀጣዩ የቡድን 20 ጉባዔ ለሞን አንጋብዝም አሉ? ፖለቲካ መር ወይስ የህግ መሠረት ያለው ጉዳይ?
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ደቡብ አፍሪካን በቀጣዩ የቡድን 20 ጉባዔ ለሞን አንጋብዝም አሉ? ፖለቲካ መር ወይስ የህግ መሠረት ያለው ጉዳይ?
Sputnik አፍሪካ
ሶቨርኒቲ ሶርስስ በዛሬው ፕሮግራሙ በክፍል አንድ፣ በቅርቡ በደቡብ አፍሪካ የተደረገውን የቡድን 20 ሀገራት ጉባዔን ተከትሎ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቀጣዩ ጉባዔ ደቡብ አፍሪካን እንደማይጋብዙ መናገራቸውን በተመለከተ ከዓለም አቀፍ ህግና... 25.12.2025, Sputnik አፍሪካ
2025-12-25T18:33+0300
2025-12-25T18:33+0300
2025-12-25T18:33+0300
sovereignty sources
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/19/2661492_0:0:1024:576_1920x0_80_0_0_5af1da60a7ca0fdfcbeed33921ba5bea.jpg
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ደቡብ አፍሪካን በቀጣዩ የቡድን 20 ጉባዔ ለሞን አንጋብዝም አሉ? ፖለቲካ መር ወይስ የህግ መሠረት ያለው ጉዳይ?
Sputnik አፍሪካ
''ፕሬዝዳንት ትራምፕ በቀጣይ በሀገራቸው በሚካሄደው የቡድን 20 ሀገራት ጉባዔ ደቡብ አፍሪካን እንደማይጋብዙ መናገራቸው ወደፊት የቡድኑን አቃፊነትና ተቀባይነት ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው - የፕሬዝዳንቱ ንግግርን ተከትሎ በርካታ ሀገራት አጋርነታቸውን ለደቡብ አፍሪካ አሳይተዋል '' ሲሉ በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ክፍል መምህሩ ጃራ ሳሙኤል ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ሶቨርኒቲ ሶርስስ በዛሬው ፕሮግራሙ በክፍል አንድ፣ በቅርቡ በደቡብ አፍሪካ የተደረገውን የቡድን 20 ሀገራት ጉባዔን ተከትሎ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቀጣዩ ጉባዔ ደቡብ አፍሪካን እንደማይጋብዙ መናገራቸውን በተመለከተ ከዓለም አቀፍ ህግና የሞራል መመዘኛዎች አኳያ በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ክፍል መምህሩ ጃራ ሳሙኤል ጋር ቆይታን አድርገናል። በሁለተኛው ክፍል ደግሞ በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው የመንገድ ትሪፊክ አደጋ በተመለከተ በአውቶሞቲቭ ሙያ የረጅም ዓመት ልምድ ያላቸው ፋሲል አስራት ጋር ተወያይተናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ሶቨርኒቲ ሶርስስ በዛሬው ፕሮግራሙ በክፍል አንድ፣ በቅርቡ በደቡብ አፍሪካ የተደረገውን የቡድን 20 ሀገራት ጉባዔን ተከትሎ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቀጣዩ ጉባዔ ደቡብ አፍሪካን እንደማይጋብዙ መናገራቸውን በተመለከተ ከዓለም አቀፍ ህግና የሞራል መመዘኛዎች አኳያ በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ክፍል መምህሩ ጃራ ሳሙኤል ጋር ቆይታን አድርገናል። በሁለተኛው ክፍል ደግሞ በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው የመንገድ ትሪፊክ አደጋ በተመለከተ በአውቶሞቲቭ ሙያ የረጅም ዓመት ልምድ ያላቸው ፋሲል አስራት ጋር ተወያይተናል።ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –Deezer – Spotify – Podcast Addict – Pocket Casts – Afripods – CastBox
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2025
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/0c/19/2661492_128:0:896:576_1920x0_80_0_0_b04d444542dfce475d9bdfff8f0b9abc.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዐቢይ ሀብታሙ
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07e9/06/04/585807_20:0:378:358_100x100_80_0_0_e0802a21314717dd2731876ec3730b99.jpg
аудио
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ደቡብ አፍሪካን በቀጣዩ የቡድን 20 ጉባዔ ለሞን አንጋብዝም አሉ? ፖለቲካ መር ወይስ የህግ መሠረት ያለው ጉዳይ?
ዐቢይ ሀብታሙ
ዘጋቢ እና ፖድካስት አቅራቢ
''ፕሬዝዳንት ትራምፕ በቀጣይ በሀገራቸው በሚካሄደው የቡድን 20 ሀገራት ጉባዔ ደቡብ አፍሪካን እንደማይጋብዙ መናገራቸው ወደፊት የቡድኑን አቃፊነትና ተቀባይነት ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው - የፕሬዝዳንቱ ንግግርን ተከትሎ በርካታ ሀገራት አጋርነታቸውን ለደቡብ አፍሪካ አሳይተዋል '' ሲሉ በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ክፍል መምህሩ ጃራ ሳሙኤል ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ሶቨርኒቲ ሶርስስ በዛሬው ፕሮግራሙ በክፍል አንድ፣ በቅርቡ በደቡብ አፍሪካ የተደረገውን የቡድን 20 ሀገራት ጉባዔን ተከትሎ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቀጣዩ ጉባዔ ደቡብ አፍሪካን እንደማይጋብዙ መናገራቸውን በተመለከተ ከዓለም አቀፍ ህግና የሞራል መመዘኛዎች አኳያ
በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ክፍል መምህሩ ጃራ ሳሙኤል ጋር ቆይታን አድርገናል። በሁለተኛው ክፍል ደግሞ በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው የመንገድ ትሪፊክ አደጋ በተመለከተ
በአውቶሞቲቭ ሙያ የረጅም ዓመት ልምድ ያላቸው ፋሲል አስራት ጋር ተወያይተናል።
ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –
Deezer –
Spotify –
Podcast Addict –
Pocket Casts –
Afripods –
CastBox