ሩሲያ ለአፍሪካ የሀገረ መንግሥት ግንባታ ጉዞ ባለውለታ ናት - የኢትዮጵያ ጥናት ኢንስቲትዩት ኃላፊ

ሰብስክራይብ

ሩሲያ ለአፍሪካ የሀገረ መንግሥት ግንባታ ጉዞ ባለውለታ ናት - የኢትዮጵያ ጥናት ኢንስቲትዩት ኃላፊ

ሩሲያ ከቀድሞ የሶቪየት ኅብረት ጊዜ አንስቶ የአፍሪካ ሀገራት የመንግሥት አስተዳደር ሥርዓት እንዲጎለብት ጉልህ ድርሻ ማበርከቷን በኢንስቲትዩቱ የኢትዮጵያ ታሪክ እና ማኅበረሰብ ጥናት ማዕከል ኃላፊ ዘላለም ተፈራ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

"ሶቪየት ኅብረት የአፍሪካ ሀገራት ከነፃነት ማግሥት የነበረባቸውን የተማረ የሰው ኃይል እጥረት ለመፍታት ለአኅጉሪቱ ተማሪዎች በሯን በሰፊው ከፍታ ነበር። በሶቪየት ኅብረት የተማሩ በርካቶችም ሀገራቸውን ከመሪነት ጀምሮ በተለያዩ ዘርፎች አገልግለዋል" ብለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0